Judges 6:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ለይቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር በሎ፦ ነቲ ኻልኣይ ወዲ ሾብዓተ ዓመት ዝዓቢ ኣቦኻ ውሰድ እሞ፡ ነቲ ኣቦኻ ዘለዎ መሰውኢ በዓል ደርብዮ፡ ነቲ ቍጥቋጥ ድማ ቆረጾ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በዚያች ሌሊት እግዚአብሔር፥ “የአባትህን በሬ፥ ሰባት ዓመት የሆነውን ሁለተኛውን በሬ ውሰድ፤ የአባትህ የሆነውንም የበዓል መሠዊያ አፍርስ፤ በእርሱም ዙሪያ ያለውን የማምለኪያ ዐጸድ ቍረጥ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በዚያ ሌሊት። የአባትህን በሬ፥ ሰባት ዓመት የሆነውን ሁለተኛውን በሬ፥ ውሰድ፥ የአባትህ የሆነውንም የበኣል መሠዊያ አፍርስ፥ በእርሱም ዙሪያ ያለውን የማምለኪያ ዐፀድ ቍረጥ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያች ሌሊት ጌታ ጌዴዎንን እንዲህ አለው፤ “ከአባትህ መንጋ ሰባት ዓመት የሆነውን ሁለተኛውን ወይፈን ውሰድ፤ አባትህ ለበኣል የሠራውን መሠዊያ አፍርስ፤ በአጠገቡ የአሼራን ዐምድ ሰባብረህ ጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ቃማ መና ጎዳይ ጌዶና፥ “ነ አዉዋ ቦራ ላኤንዋ፥ ላይይ ላፑና ግዴዳዋ አካ። ነ አዉ ባኣላ ጌተትያ ኤቃዉ ያርሽያ ሳኣ ኮላ፤ አ ጋጻን ደእያ አሼሮ ጌተትያ ማጫ ጾሳቱ ምስልያካ ቃንጸሬ የጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi k'amma Med'inaa Goday Geedoona, «Ne aawuwaa booraa laa'entsuwaa, laytsay laappuna giddeeddawaa akka. Ne aawuu Ba'aala geetettiyaa eek'aw yarshshiyaa sa'aa kola; Aa gas'aan de'iyaa Asheero geetettiyaa mac'c'a s'oossatuu misiliyaakka k'ans's'ereetsaa yegga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars GODAY Geedoone, «Ne aawa miizata giddofe hara laappun layththa korma boora ekka; ne aaway Ba7aale geetettiza eeqaas yarsho yarshizasoza laalla; iza lanqen diza Asheero geetettiza macca xoossay mislezakka tiifa menththereththa yegga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጎዳይ ጌዶኔ፥ «ኔ ኣዋ ሚዛታ ጊዶፌ ሃራ ላፑን ላይ ኮርማ ቦራ ኤካ፤ ኔ ኣዋይ ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ላላ፤ ኢዛ ላንቄን ዲዛ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ማጫ ጾሳይ ሚስሌዛካ ቲፋ ሜንሬ ዬጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቃማ ጎዳይ ገድዮናኮ፥ “ነ አዋ ኮርማታፐ ላፑን ላይ ግድዳ ሎኦ ኮርማ ኤካ። ነ አዋይ ባኣለ ኤቃስ ያርሽያ በሳ ላላ፤ እያ ማታን ደእያ አሼራ ኤቃ ምስልያ መንረ የጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He qamma Goday Gediyoonako, “Ne aawa kormatape laapun laythi gidida lo77o korma eka. Ne aaway Ba7aale eeqas yarshiya bessaa laalla; iya matan de7iya Asheera eeqa misiliya mentheretha yegga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ሌሊት እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንዲህ አለው፤ “ከአባትህ መንጋ ሰባት ዓመት የሆነውን ሁለተኛውን ወይፈን ውሰድ፤ አባትህ ለበኣል የሠራውን መሠዊያ አፍርስ፤ በአጠገቡ የአሼራን ዐምድ ሰባብረህ ጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንዲህ አለው፤ “የአባትህን ኰርማና ሰባት ዓመት የሞላው አንድ ሌላ ኰርማ ውሰድ፤ አባትህ ለባዓል የሠራውን መሠዊያ አፍርስ፤ በአጠገቡ ያለውን ‘አሼራ’ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስል ሰባብረህ ጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ለይቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ንጌዴዎን “እቲ ሸውዓተ ዓመት ዝገበረ ናይ ኣቦኻ ኻልኣይ ዝራብዕ ውሰድ፥ ነቲ ኣቦኻ ንጣዖት በዓል ዝስውአሉ መሰውኢ ኣፍርሶ፤ ነቲ ኣብ ጥቓኡ ዘሎ ናይ ጣዖት ኣስታሮት ምስሊ ኸዓ ቝረፆ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ በታ ለይቲ እቲኣ እግዚኣብሄር በሎ፡ ናይ ኣቦኻ ኣርሓ እቲ ኻልኦት ሾብዓተ ዓመት ዝገበረ ኣርሓ፡ ውሰድ፡ ነቲ ናይ ኣቦኻ መሰውኢ በዓል ኣፍርሶ፡ ነቲ ኣብ ጥቓኡ ዘሎ ኣስታርተ ኸአ ቆረዞ። |