Judges 6:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጊዴዎን ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ሰሪሑ፡ ያህዌ፡ ሰላም፡ ኢሉ ሰመዮ። ክሳዕ ሎሚ ኣብ ኦፍራ ናይ ኣቢኤዝራውያን ኣላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎንም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፤ ስሙንም እስከ ዛሬ ድረስ “የእግዚአብሔር ሰላም” ብሎ ጠራው። እርሱም እስከ ዛሬ ድረስ ለኤዝሪ አባት በሆነችው በኤፍራታ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎንም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፥ ስሙንም። እግዚአብሔር ሰላም ብሎ ጠራው። እርሱም እስከ ዛሬ ድረስ ለአቢዔዝራውያን በምትሆነው በዖፍራ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎንም በዚያ ለጌታ መሠዊያ ሠራ፤ ስሙንም “ጌታ ሰላም ነው” ብሎ ጠራው፤ ይህ መሠዊያ የአቢዔዝራውያን ይዞታ በሆነው በዖፍራ ዛሬም ቆሞ ይታያል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌዶን መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ያን ጊግሲደ፥ ሄ ሳኣ መና ጎዳይ ሳሮ ጾሳ ያጊደ ሱንዳ። ሄ ያርሽያ ሳአይ አብኤዘራ ያራቱዋሳ ግድያ ኦፍራን ሀቼ ጋካናዉ ኤቂደ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geedooni Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa yaan giigissiide, he sa'aa Med'inaa Goday Saro S'oossaa yaagiide suntseedda. He yarshshiyaa sa'ay Abi'eezera yaratuwaassa gidiyaa Oofiran hachche gakkanaw ek'k'iide de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedoonikka GODAAS yarsho yarshizaso heen giigsidi he sohoza, «GODAY Saro Xoossa» giidi sunththides; he yarsho yarshizasoy Abi7eezere zereththatas gidida Oofiran hach gakkanaas eqqi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒካ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶ ሄን ጊግሲዲ ሄ ሶሆዛ፥ «ጎዳይ ሳሮ ጾሳ» ጊዲ ሱንዴስ፤ ሄ ያርሾ ያርሺዛሶይ ኣቢኤዜሬ ዜሬታስ ጊዲዳ ኦፊራን ሃች ጋካናስ ኤቂ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድዮን ጎዳስ ያርሾ በሲ ያን ጊግስድ፥ “ጎዳይ ሳሮ ፆሲ” ያግድ ፄግስ። ሄ ያርሾ በሳይ አብኤዜራ ኮቻባ ግድዳ ኦፍራን ሀች ጋካናዉ ኤቅድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gediyooni Godaas yarsho bessi yan giigisidi, “Goday Saro Xoossi” yaagidi xeegis. He yarsho bessay Abi7ezeera kochaaba gidida Ofiran hachi gakanaw eqidi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎንም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፤ ስሙንም “ እግዚአብሔር ሰላም ነው” ብሎ ጠራው፤ ይህ መሠዊያ የአቢዔዝራውያን ይዞታ በሆነው በዖፍራ ዛሬም ቆሞ ይታያል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌዴዎንም በዚያ መሠዊያ ሠርቶ “እግዚአብሔር የሰላም አምላክ ነው” ብሎ ሰየመው፤ (ይህም መሠዊያ እስከ ዛሬ የአቢዔዜር ጐሣ ይዞታ በሆነችው በዖፍራ ቆሞ ይገኛል።) |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ጌዴዎን ኣብኡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሐ፤ “እግዚኣብሄር ሰላም እዩ” ኢሉ ኸዓ ሰመዮ። ንሱ ኽሳዕ ሎሚ ኣብቲ ናይ ኣቢዔዝራውያን ዖፍራ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ጊዴዎን ኣብኡ ንእግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሔ፡ እግዚኣብሄር ሰላም፡ ኢሉ ኸአ ሰመዮ። ንሱ ድማ ክሳዕ ሎሚ ኣብቲ ናይ ኣቢዔዝራውያን ዖፍራ ኣሎ። |