Judges 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መልኣኽ ኣምላኽ ድማ፡ ነቲ ስጋን ዘይበዅዐ ቅጫን ወሲድካ ኣብዚ ከውሒ እዚ ኣንቢርካ ነቲ መረቕ ኣፍስሶ። ከምኡ ድማ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መልአክ፥ “ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ ወስደህ በዚህ ድንጋይ ላይ አኑር፤ መረቁንም አፍስስ” አለው። እንዲሁም አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መልአክ። ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ ወስደህ በዚህ ድንጋይ ላይ አኑር፥ መረቁንም አፍስስ አለው። እንዲሁም አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ መልአክ፥ “ሥጋውን እርሾ ያልገባበትን ቂጣ ወስደህ፥ በዚያ ዐለት ላይ አኑር፤ መረቁንም በሥጋውና በቂጣው ላይ አፍስስ” አለው፤ ጌዴዎንም እንደ ታዘዘው አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ኪታንቻይ አ፥ “አሹዋነ እርሹ ገልቤና ኡክ አካደ፥ ሀ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫባካ አ ቦላ ትጋ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ጌዶን ሄዋዳን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa kiitanchchay Aa, «Ashuwaanne irshshuu gelibeenna ukitsaa akkaade, ha shuchchaa bolla wotsa; c'abbaakka Aa bolla tiga» yaageedda; hewaappe guyyiyaan Geedooni hewaadan ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa kiitanchchay iza, «Ashozanne irshoy izan gelontta ukeththaza ekkada ha shuchchaa bolla woththa; cambazakka iza bolla tiga» gides; Geedoonikka izi azazida mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኪታንቻይ ኢዛ፥ «ኣሾዛኔ ኢርሾይ ኢዛን ጌሎንታ ኡኬዛ ኤካዳ ሃ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫምባዛካ ኢዛ ቦላ ቲጋ» ጊዴስ፤ ጌዶኒካ ኢዚ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኪታንቾይ፥ “አሹዋነ ኡይ ሀ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫምባ እያ ቦላ ትጋ” ያግስ። ገድዮን ኪተትዳይሳዳ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa kiitanchoy, “Ashuwanne uythaa ha shuchaa bolla wotha; cambaa iya bolla tiga” yaagis. Gediyooni kiitetidaysada oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር መልአክ፣ “ሥጋውንና ዕርሾ ያልገባበትን ቂጣ ወስደህ፣ በዚያ ዐለት ላይ አኑር፤ መረቁንም በሥጋውና በቂጣው ላይ አፍስስ” አለው፤ ጌዴዎንም እንደ ታዘዘው አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልአኩም “ሥጋውንና እንጀራውን በዚህ አለት ላይ አስቀምጠህ መረቁን በላዩ አፍስስበት” ሲል አዘዘው፤ ጌዴዎንም እንደታዘዘው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ከዓ “ነቲ ስጋን ነቲ ቕጫን ኣብዝ ኰዅሒ፥ እዙይ ኣንብሮ፤ ነቲ መረቕውን ኣብ ልዕሊኡ ኣፍስሶ” በሎ። ከምኡ ድማ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መልኣኽ ኣምላኽ ከአ፡ ነቲ ስጋን ነቲ ቕጫን ኣብዚ ኸውሒ እዚ ኣንብሮ ነቲ መረቕውን ኣፍስሶ፡ በሎ። ከምኡ ድማ ገበረ። |