Judges 6:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢድ ሚድያናውያን ድማ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ሰዓረት፣ ምእንቲ ሚድያናውያን ድማ ደቂ እስራኤል ኣብ ኣኽራን ዘሎ ጉድጓድን በዓትታትን ዕርድታትን ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ድ​ያ​ምም እጅ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ጠነ​ከ​ረች፤ ከም​ድ​ያ​ምም ፊት የተ​ነሣ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በተ​ራ​ሮ​ችና በገ​ደ​ሎች ላይ ጕድ​ጓ​ድና ዋሻ፥ ምሽ​ግም አበጁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድያምም እጅ በእስራኤል ላይ ጠነከረች፤ ከምድያምም የተነሣ የእስራኤል ልጆች በተራራ ላይ ጕድጓድና ዋሻ ምሽግም አበጁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን የምድያማውያን ኃይል ስለበረታባቸው በየዋሻውና በየምሽጉ፥ በየተራራው ጥግ መሸሸጊያ ስፍራ አበጁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምድያማ አሳይ እስራኤልያ አሳ ቦላ ምኔዳ፤ እስራኤልያ አሳይ ኡንቱንቱፐ አታናዉ ደርያ ቦላን ቆሰቲያሳ፥ ጎንጎሉዋነ ጌሱዋ ጊግሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Midiyaama Asay Israa'eeliyaa asaa bolla minneedda; Israa'eeliyaa Asay unttunttuppe attanaw deriyaa bollan k'osettiyaasaa, gonggoluwaanne geessuwaa giigisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Midiyaame asay Isra7eele asaa bolla minnida gishshas Isra7eele asay isttafe qotetti attanaaso gongolonne miixa giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚዲያሜ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ሚኒዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢስታፌ ቆቴቲ ኣታናሶ ጎንጎሎኔ ሚጻ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምድያመ አሳይ እስራኤለ አሳ ኡንኤን፥ ኤንታፈ አታናዉ ደረ ቦላ፥ ጎንጎሎንነ ሆምኦን ባንታ ካ ቆስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Midiyaame asay Isra7eele asaa un7ethin, entafe attanaw dere bolla, gongoloninne hom7on banta katha qosidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን የምድያማውያን ኀይል ስለ በረታባቸው በየዋሻውና በየምሽጉ፣ በየተራራው ጥግ መሸሸጊያ ስፍራ አበጁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምድያማውያን ኀይል በእስራኤል ላይ በረታ፤ በእነርሱም ምክንያት የእስራኤል ሕዝብ መሸሸጊያ ቦታ፥ ዋሻና ምሽግ አዘጋጁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል መግዛእቲ ምድያማውያን ስለ ዝበርትዖም፥ ኣብቲ ኣብ እምባታት ዘሎ ጐዳጕድን በዓትታትን ኣብ እምባታትን መሕብኢ ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢድ ሚድያን ድማ ኣብ እስራኤል በርትዔት፡ ደቂ እስራኤል ከአ ብሰሪ ሚድያን እቲ ኣብ ኣኽራን ዘሎ ጎዳጉድን በዓትታትን እምባታትን ገበሩ።