Judges 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ብርግጽ ምሳኻ ክኸውን እየ፡ ንሚድያናውያን ከኣ ከም ሓደ ሰብ ክትስዕሮም ኢኻ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ንተ ጋር ነው፤ ምድ​ያ​ም​ንም እንደ አንድ ሰው አድ​ር​ገህ ታጠ​ፋ​ለህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። በእርግጥ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ ምድያምንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታለህ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም፥ “በእርግጥ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታቸዋለህ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ “ቱሙፐ ታን ኔናና ግዳና፤ እት አሳ ሾጭያዋዳን፥ ኔን ሚድያማ አሳ ሾጫደ ጾናና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, «Tumuppe taani neenana gidana; itti asaa shoc'iyaawaadan, neeni Miidiyaama asaa shoc'aade s'oonana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAYKKA, «Tumappe tani nenara gidana; issi as shociza mala neni Midiyaame asaa shocada xoonana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይካ፥ «ቱማፔ ታኒ ኔናራ ጊዳና፤ ኢሲ ኣስ ሾጪዛ ማላ ኔኒ ሚዲያሜ ኣሳ ሾጫዳ ጾናና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ታኒ ኔራ ግዳና፤ እስ አስ ሾጭያ መላ ኔኒ ምድያመ አሳ ሾጫዳ ፆናና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Taani neera gidana; issi asi shociya mela neeni Midiyaame asaa shocada xoonana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ፣ “በርግጥ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታቸዋለህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “እኔ ስለምረዳህ ይህን ማድረግ ትችላለህ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው ያኽል አድርገህ ታደቃቸዋለህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ “ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፥ ንምድያማውያን ከም ንሓደ ሰብ ጌርካ ኽትስዕሮም ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከአ፡ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ንሚድያናውያን ከም ንሓደ ሰብኣይ ክትወቕዖም ኢኻ በሎ።