Judges 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ብርግጽ ምሳኻ ክኸውን እየ፡ ንሚድያናውያን ከኣ ከም ሓደ ሰብ ክትስዕሮም ኢኻ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መልአክ፥ “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፤ ምድያምንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ታጠፋለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። በእርግጥ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ ምድያምንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፥ “በእርግጥ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታቸዋለህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ “ቱሙፐ ታን ኔናና ግዳና፤ እት አሳ ሾጭያዋዳን፥ ኔን ሚድያማ አሳ ሾጫደ ጾናና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, «Tumuppe taani neenana gidana; itti asaa shoc'iyaawaadan, neeni Miidiyaama asaa shoc'aade s'oonana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYKKA, «Tumappe tani nenara gidana; issi as shociza mala neni Midiyaame asaa shocada xoonana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይካ፥ «ቱማፔ ታኒ ኔናራ ጊዳና፤ ኢሲ ኣስ ሾጪዛ ማላ ኔኒ ሚዲያሜ ኣሳ ሾጫዳ ጾናና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ታኒ ኔራ ግዳና፤ እስ አስ ሾጭያ መላ ኔኒ ምድያመ አሳ ሾጫዳ ፆናና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Taani neera gidana; issi asi shociya mela neeni Midiyaame asaa shocada xoonana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ፣ “በርግጥ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታቸዋለህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “እኔ ስለምረዳህ ይህን ማድረግ ትችላለህ፤ ምድያማውያንንም እንደ አንድ ሰው ያኽል አድርገህ ታደቃቸዋለህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፥ ንምድያማውያን ከም ንሓደ ሰብ ጌርካ ኽትስዕሮም ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ፡ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ንሚድያናውያን ከም ንሓደ ሰብኣይ ክትወቕዖም ኢኻ በሎ። |