Judges 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ናብኡ ጠመቶ፡ በዚ ሓይልኻ ኪድ፡ ንእስራኤል ድማ ካብ ኢድ ሚድያናውያን ከተናግፎ ኢኻ። ኣነዶ ኣይሰደድኩኻን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መልአክ ወደ እርሱ ተመለከተና፥ “በዚህ በጕልበትህ ሂድ፤ እስራኤልንም ከምድያም እጅ ታድናቸዋለህ፤ እነሆ፥ ልኬሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ወደ እርሱ ዘወር ብሎ። በዚህ በጕልበትህ ሂድ፥ እስራኤልንም ከምድያም እጅ አድን፤ እነሆ፥ ልኬሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ጌታ ወደ እርሱ ዘወር ብሎ፥ “ባለህ ኃይል ሂድ፤ እስራኤውያንን ከምድያማውያን እጅ ነጻ እንድታወጣ የምልክህ እኔ አይደለሁምን? አለው” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ አኮ ስሚደ፥ “ነዉ ደእያ ዎልቃን ባደ፥ እስራኤልያ አሳ ሚድያማ አሳ ኩሽያፐ አሻ። በአ፥ ኔና ኪትያዌ ታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday aakko simmiide, «New de'iyaa wolk'k'an baade, Israa'eeliyaa asaa Miidiyaama asaa kushiyaappe ashsha. Be'a, neena kiittiyaawe taana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY izakko simmidi, «Nees diza gita wolqqan baada Isra7eele asaa Midiyaame asaa kusheppe ashshada kessa ekka; nena kiittiday tana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኢዛኮ ሲሚዲ፥ «ኔስ ዲዛ ጊታ ዎልቃን ባዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ሚዲያሜ ኣሳ ኩሼፔ ኣሻዳ ኬሳ ኤካ፤ ኔና ኪቲዳይ ታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ጎዳይ እያኮ ስሚድ፥ “ነዉ ደእያ ሀ ዎልቃን ባዳ እስራኤለ አሳ ምድያመ ኩሸፐ አሻ። ነና ኪተይ ታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday iyako simmidi, “New de7iya ha wolqan bada Isra7eele asaa Midiyaame kushepe ashsha. Nena kiittey tana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር ወደ እርሱ ዘወር ብሎ፣ “ሂድ፤ ባለህ ኀይል እስራኤላውያንን ከምድያማውያን እጅ ነጻ እንድታወጣ የምልክህ እኔ አይደለሁምን?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር “ሂድ፤ በዚህ ባለህ ብርቱ ኀይል ሁሉ በመጠቀም እስራኤላውያንን ከምድያማውያን እጅ ነጻ አውጣ፤ እነሆ እኔ ራሴ ልኬሃለሁ” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ናብኡ ግልፅ ኢሉ “እንሆ ኣነ እልእኸካ ኣለኹ፤ በቲ ዘለካ ሓይሊ ድማ ኼድካ ንእስራኤል ካብ ኢድ ምድያማውያን ኣድሕኖም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ኣየ ጐይታይ፡ እንሆ ዓሌተይ ካብ ምናሴ እቲ ድኻ እዩ፡ ኣነ ኸአ ኣብ ቤት ኣቦይ እቲ ንእሽቶ እየ፡ ንእስራኤል ደአ ብምንታይ ከድሕኖ እየ፡ በሎ። |