Judges 6:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጊዴዎን፡ ኣየ ጐይታይ፡ እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዀይኑ፡ ስለምንታይ እዚ ዅሉ መጺኡና፧ ኣቦታትና፥ እግዚኣብሄርዶ ካብ ግብጺ ኣየውጽኣናን፧ ሕጂ ግና እግዚኣብሄር ሓዲጉና ኣብ ኢድ ሚድያናውያን ኣሕሊፉ ሂቡና ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም፥ “ጌታዬ ሆይ! እሺ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረ​ሰ​ብን? አባ​ቶ​ቻ​ች​ንስ፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከግ​ብፅ አው​ጥ​ቶ​ናል ብለው ይነ​ግ​ሩን የነ​በረ ተአ​ም​ራት ወዴት አለ? አሁን ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትቶ​ናል፤ በም​ድ​ያም እጅም አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​ናል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌዴዎንም። ጌታዬ ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረሰብን? አባቶቻችንስ። እግዚአብሔር ከግብፅ አውጥቶናል ብለው ይነግሩን የነበረ ተአምራቱ ወዴት አለ? ወዴት አለ? አሁን ግን እግዚአብሔር ትቶናል፥ በምድያማውያንም እጅ አሳልፎ ሰጥቶናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎን መልሶ፥ “ጌታዬ ሆይ ጌታ ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ሁሉ እንዴት ሊደርስብን ቻለ? ‘ጌታ ከግብጽ ምድር አውጥቶናል’ በማለት አባቶቻችን የነገሩን ታምራት የት አለ? አሁን ግን ጌታ ትቶናል፤ በምድያማውያንም እጅ አሳልፎ ሰጥቶናል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶን አ፥ “ሀይ ታ ጎዳዉ! መና ጎዳይ ኑናና ደእያዋ ግዶፐ፥ ሀ መቱ ኡባይ ያትና ኑና አያዉ ጋኬዴ? ኑ አዎቱ፥ ‘መና ጎዳይ ኑና ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ’ ያጊደ ኑዉ ኦዴዳ ማላልስያ አ ኦሶቱ ኡባይ ሀቃን ደኢኖ? ሽን ሀእ መና ጎዳይ ኑና ሙለ አጊደ፥ ሚድያማ አሳዉ አደ እሜዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedooni Aa, «Hay ta godaw! Med'inaa Goday nuunanna de'iyaawaa gidooppe, ha metuu ubbay yaatina nuuna ayaw gakkeedee? Nu aawotuu, ‹Med'inaa Goday nuuna Gibs'e gadiyaappe kesseedda› yaagiide nuw odeedda malalissiyaa Aa oosotuu ubbay hak'an de'iinoo? Shin ha"i Med'inaa Goday nuuna mule aggiide, Miidiyaama asaw aatsiide immeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoonikka iza, «Ta godoo! GODAY nunara dizaa gidikko ha meto ubbay nuna ays gakkidee? Nu aawati, ‹GODAY nuna Gibxe biittafe kessides› giidi nuus yootida malalisiza iza oosoti ubbay awan dizoo? Ha7i gidikko GODAY nuna mulekka aggides; Midiyaame asaa kushenkka aaththi immides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒካ ኢዛ፥ «ታ ጎዶ! ጎዳይ ኑናራ ዲዛ ጊዲኮ ሃ ሜቶ ኡባይ ኑና ኣይስ ጋኪዴ? ኑ ኣዋቲ፥ ‹ጎዳይ ኑና ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዴስ› ጊዲ ኑስ ዮቲዳ ማላሊሲዛ ኢዛ ኦሶቲ ኡባይ ኣዋን ዲዞ? ሃኢ ጊዲኮ ጎዳይ ኑና ሙሌካ ኣጊዴስ፤ ሚዲያሜ ኣሳ ኩሼንካ ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን፥ “ታ ጎዳዉ፥ ጎዳይ ኑራ ደእያባ ግድኮ ሀ መቶ ኡባይ ኑና አይስ ጋክዴ? ኑ አዋት፥ ‘ጎዳይ ኑና ግብፀ ቢታፈ ከስስ’ ያግድ ኑስ ኦድዳ ማላልስያ እያ ኦሶት ኡባይ አዉን ደኢ? ሽን ሀእ ጎዳይ ኑና ኩመ አግስ፤ ምድያመ አሳስ አድ እሚስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni, “Ta godaw, Goday nuura de7iyaba gidiko ha meto ubbay nuna ayis gakidee? Nu aawati, ‘Goday nuna Gibxe biittafe kessis’ yaagidi nuus odida malaalsiya iya oosoti ubbay awun de7ii? Shin ha77i Goday nuna kumethi aggis; Midiyaame asaas aathidi immis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎን መልሶ፣ “ጌታዬ ሆይ፤ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ሁሉ እንዴት ሊደርስብን ቻለ? ‘ እግዚአብሔር ከግብፅ ምድር አውጥቶናል’ በማለት አባቶቻችን የነገሩን ታምራት የት አለ? አሁን ግን እግዚአብሔር ትቶናል፤ በምድያማውያንም እጅ አሳልፎ ሰጥቶናል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎንም እንዲህ አለው፦ “ጌታዬ ሆይ! ታዲያ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ሁሉ ችግር እንዴት ሊደርስብን ቻለ? አባቶቻችን እንደ ነገሩን እግዚአብሔር ያደርገው የነበረ ድንቅ ሥራ ሁሉ ዛሬ የት አለ? ከግብጽ እንዴት እንዳወጣቸውም ነግረውን ነበር፤ ዛሬ ግን እግዚአብሔር እኛን በመተው እንደ ፈለጉ ያደርጉን ዘንድ ለምድያማውያን አሳልፎ ሰጥቶናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌዴዎን ድማ “ኣየ ጐይታ! እግዚኣብሄር ምሳና እንተ ዝህሉስ እዝ ዅሉ ስለ ምንታይ ረኸበና? እቲ ኣቦታትና ‘እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኣውፂኡና’ እናበሉ ዝነገሩና ተኣምራቱኸ ኣበይ ኣሎ? ሕዚ ግና እግዚኣብሄር ሓዲጉናስ፥ ናብ ኢድ ምድያማውያን እኳ እንሆ ኣሕሊፉ ሂቡና ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ጊደዎን ድማ፡ ኣየ ጐይታይ እግዚኣብሄር ምሳና እንተልዩ ደአ እዚ ኹሉ ስለምንታይ ረኸበና፡ እቲ ኣቦታትና፡ እግዚኣብሄር ካብ ግብጺ ኣደይቡናዶ ኣይኮነን፡ ኢሎም ዝነገሩና ኹሉ ተኣምራቱኸ ኣበይ ኣሎ፡ ሕጊ ግና እግዚኣብሄር ሓዲጉናስ፡ ኣብ ኢድ ሚድያን እኳ ኣሕሊፉ ሂቡና በሎ።