Judges 6:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ መልኣኽ እግዚኣብሄር መጺኡ ድማ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ ኦፍራ ዝነበረት ኦም ተርፐንታይን ተቐመጠ። ጊዴዎን ወዱ ድማ ስርናይ ካብ ሚድያናውያን ንምሕባእ ኣብ መጽረዪ ወይኒ ይሕረድ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ መጥቶ በኤ​ፍ​ራታ ባለ​ችው ለኤ​ዝሪ አባት ለኢ​ዮ​አስ በነ​በ​ረ​ችው ዛፍ በታች ተቀ​መጠ፤ ልጁም ጌዴ​ዎን ከም​ድ​ያ​ማ​ው​ያን ለማ​ሸሽ በወ​ይን መጭ​መ​ቂ​ያው ውስጥ ስንዴ ይወቃ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም መልአክ መጥቶ በዖፍራ ባለችው ለአቢዔዝራዊው ለኢዮአስ በነበረችው በአድባሩ ዛፍ በታች ተቀመጠ፤ ልጁም ጌዴዎን ከምድያማውያን ለመሸሸግ በወይን መጥመቂያው ውስጥ ስንዴ ይወቃ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ መልአክ ዖፍራ ወደምትባል መንደር መጥቶ፥ በአቢዔዝራዊው በኢዮአስ ዕርሻ ውስጥ በሚገኝ በአንድ የባሉጥ ዛፍ ሥር ተቀመጠ፤ የኢዮአስም ልጅ ጌዴዎን፥ ምድያማውያን እንዳያዩት ተደብቆ በወይን መጭመቂያው ስፍራ ስንዴውን ይወቃ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ኪታንቻይ ኦፍራ ግያ ሳን ደእያ አብኤዘራ ያራ ዮኣሻ ዎላ ጋርሳን ኡቴዳ። ሄ ዎደ ዮኣሻ ናአይ ጌዶን ምድያማ አሳፐ ቆሰታናዉ ዎይንያ ኤሳ ጉምኢያሳን ዛርጋ ቡኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa kiitanchchay Oofira giyaa saan de'iyaa Abi'eezera yaraa Yo'aasha wolaa garssan utteedda. He wode Yo'aasha na'ay Geedooni Midiyaama asaappe k'osettanaw woyniyaa eessaa gum"iyaasan zarggaa bukkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAA kiitanchchay Oofira geetettizason diza Abi7eezere zereththafe Iyo7aasa wolaa garsan yi uttides; he wode Iyo7aasa naa Geedooni Midiyaame asaappe qotettanaas woyne gum7izasohon gistte bukkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ኪታንቻይ ኦፊራ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ኣቢኤዜሬ ዜሬፌ ኢዮኣሳ ዎላ ጋርሳን ዪ ኡቲዴስ፤ ሄ ዎዴ ኢዮኣሳ ና ጌዶኒ ሚዲያሜ ኣሳፔ ቆቴታናስ ዎይኔ ጉምኢዛሶሆን ጊስቴ ቡኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ኪታንቾይ ኦፍራ ጌተትያ በሳን ደእያ አበዜራ አድያ እዮኣሳ ዎላ ጋርሳን ኡትስ። ሄ ዎደ እዮኣሳ ናአይ ገድዮን ምድያመ አሳፐ ቆሰተድ ዎይነ ጉምእያ በሳን ግስተ ቡኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Godaa kiitanchoy Ofira geetetiya bessan de7iya Abezeera addiya Iyo7aasa wolaa garsan uttis. He wode Iyo7aasa na7ay Gediyooni Midiyaame asaape qosetedi woyne gum7iya bessan giste bukees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር መልአክ ዖፍራ ወደምትባል መንደር መጥቶ፣ በአቢዔዝራዊው በኢዮአስ ዕርሻ ውስጥ በሚገኝ በአንድ የባሉጥ ዛፍ ሥር ተቀመጠ፤ የኢዮአስም ልጅ ጌዴዎን፣ ምድያማውያን እንዳያዩበት ደብቆ በወይን መጭመቂያው ስፍራ ስንዴውን ይወቃ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ የእግዚአብሔር መልአክ “ዖፍራ” ተብላ ወደምትጠራው መንደር መጥቶ ከአቢዔዜር ጐሣ የተወለደው የኢዮአስ ንብረት በሆነው የወርካ ዛፍ ሥር ተቀመጠ፤ የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን ምድያማውያን እንዳያዩት ተሸሽጎ በወይን መጭመቂያው ስፍራ የስንዴ ነዶ ይወቃ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ መፂኡ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ ዖፍራ ዘላ ናይ ኢዮኣስ ኣቢዔዝራዊ፥ ዓባይ ኦም ተቐመጠ። ወዱ ጌዴዎን ድማ ኻብ ምድያማውያን ክሓብእ፥ ስርናይ ኣብ መፅመቝ ወይኒ ይዘብጥ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ መጺኡ ኣብ ናይ ዮኣስ ኣቢዔዝራዊ፡ ኣብ ዖፍራ ዘላ ድዋ ተቐመጠ። ወዱ ጊዴዎን ካብ ሚድያናውያን ኪሓብእ፡ ስርናይ ኣብ መጽሙቑ ወይኒ ይዘብጥ ነበረ።