Judges 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ በልኩኹም። ድምጸይ ኣይሰማዕኩምን እምበር፡ ነቶም ኣብ ምድሮም እትነብሩ ኣሞራውያን ኣማልኽቲ ኣይትፍራህ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተንም፦ እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞሬዎናውያንን አማልክት አትፍሩ አልኋችሁ። እናንተ ግን ቃሌን አልሰማችሁም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተንም። እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራያውያንን አማልክት አትፍሩ አልኋችሁ። እናንተ ግን ድምፄን አልሰማችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተንም፥ “‘እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፤ በምድራቸው ላይ የምትኖሩባቸው የአሞራውያንን አማልክት አታምልኩ’ አልኋችሁ፤ እናንተ ግን አላዳመጣችሁኝም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያታደ ታን ህንተንታ፥ “ታን መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳተነ፤ ህንተንቱ ኡንቱንቱ ጋድያ ላቴዳ አሞራዋናቱዋ ጾሳቶ ጎይኖፕተ” ያጋደ ኦዳድ። ሽን ህንተንቱ ታ ቃላ ስሰናን እጼድታ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaataade taani hinttentta, «Taani Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaattenne; hinttenttu unttunttu gadiyaa laatteedda Amoorawaanatuwaa s'oossatoo goynnoppite» yaagaadde odaad. Shin hinttenttu ta k'aalaa sisennan is's'eeddita› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani inttena, ‹Tani GODAA intte Xoossaa; intte istta biittaa laattida Amooreta xoossatas goynnofte› gaada yootadis; gido attiin intte ta qaala siyontta ixxideta» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴና፥ ‹ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ፤ ኢንቴ ኢስታ ቢታ ላቲዳ ኣሞሬታ ጾሳታስ ጎይኖፍቴ› ጋዳ ዮታዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታ ቃላ ሲዮንታ ኢጺዴታ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ህንተና፥ ‘ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ፤ ህንተ ኤንታ ቢታ ላትዳ አሞረታ ፆሳታ ጎይኖፍተ’ ያጋስ። ሽን ህንተ ታ ቃላ ስኦና እፅደታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani hintena, ‘Taani Godaa hinte Xoossaa; hinte enta biitta laattida Amooreta xoossata goyinnofite’ yaagas. Shin hinte ta qaala si7onna ixideta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተንም፣ ‘እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ በምድራቸው ላይ የምትኖሩባቸው የአሞራውያንን አማልክት አታምልኩ’ አልኋችሁ፤ እናንተ ግን አላዳመጣችሁኝም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንኩና አሁን ምድራቸውን የወረሳችኋቸውን የአሞራውያንን ባዕዳን አማልክት እንዳታመልኩ ነግሬአችሁ ነበር፤ እናንተ ግን አልሰማችሁኝም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፤ ንኣማልኽቲ እቶም ንስኻትኩም ሃገሮም ወሪስኩምዎም ዘለኹም ኣሞራውያን ኣይትፍርሕዎም ኢለኩም ነይረ፤ ንስኻትኩም ግና ቓለይ ኣይሰማዕኹምን’ ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ ንኣማልኽቲ ኣቶም ንስኻትኩም ኣብ ሃገሮም ተቐሚጥኩም ዘሎኹም ኣሞራውያን ኣይትፍርህዎም፡ ድማ በልኩኹም። ግናኸ ቃለይ ኣይሰማዕኩምን። |