Judges 6:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ድማ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ በልኩኹም። ድምጸይ ኣይሰማዕኩምን እምበር፡ ነቶም ኣብ ምድሮም እትነብሩ ኣሞራውያን ኣማልኽቲ ኣይትፍራህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተ​ንም፦ እኔ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ፤ በም​ድ​ራ​ቸው የተ​ቀ​መ​ጣ​ች​ሁ​ባ​ቸ​ውን የአ​ሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን አማ​ል​ክት አት​ፍሩ አል​ኋ​ችሁ። እና​ንተ ግን ቃሌን አል​ሰ​ማ​ች​ሁም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተንም። እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራያውያንን አማልክት አትፍሩ አልኋችሁ። እናንተ ግን ድምፄን አልሰማችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተንም፥ “‘እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፤ በምድራቸው ላይ የምትኖሩባቸው የአሞራውያንን አማልክት አታምልኩ’ አልኋችሁ፤ እናንተ ግን አላዳመጣችሁኝም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታደ ታን ህንተንታ፥ “ታን መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳተነ፤ ህንተንቱ ኡንቱንቱ ጋድያ ላቴዳ አሞራዋናቱዋ ጾሳቶ ጎይኖፕተ” ያጋደ ኦዳድ። ሽን ህንተንቱ ታ ቃላ ስሰናን እጼድታ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaataade taani hinttentta, «Taani Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaattenne; hinttenttu unttunttu gadiyaa laatteedda Amoorawaanatuwaa s'oossatoo goynnoppite» yaagaadde odaad. Shin hinttenttu ta k'aalaa sisennan is's'eeddita› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani inttena, ‹Tani GODAA intte Xoossaa; intte istta biittaa laattida Amooreta xoossatas goynnofte› gaada yootadis; gido attiin intte ta qaala siyontta ixxideta» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴና፥ ‹ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ፤ ኢንቴ ኢስታ ቢታ ላቲዳ ኣሞሬታ ጾሳታስ ጎይኖፍቴ› ጋዳ ዮታዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታ ቃላ ሲዮንታ ኢጺዴታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተና፥ ‘ታኒ ጎዳ ህንተ ፆሳ፤ ህንተ ኤንታ ቢታ ላትዳ አሞረታ ፆሳታ ጎይኖፍተ’ ያጋስ። ሽን ህንተ ታ ቃላ ስኦና እፅደታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hintena, ‘Taani Godaa hinte Xoossaa; hinte enta biitta laattida Amooreta xoossata goyinnofite’ yaagas. Shin hinte ta qaala si7onna ixideta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተንም፣ ‘እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ በምድራቸው ላይ የምትኖሩባቸው የአሞራውያንን አማልክት አታምልኩ’ አልኋችሁ፤ እናንተ ግን አላዳመጣችሁኝም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንኩና አሁን ምድራቸውን የወረሳችኋቸውን የአሞራውያንን ባዕዳን አማልክት እንዳታመልኩ ነግሬአችሁ ነበር፤ እናንተ ግን አልሰማችሁኝም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፤ ንኣማልኽቲ እቶም ንስኻትኩም ሃገሮም ወሪስኩምዎም ዘለኹም ኣሞራውያን ኣይትፍርሕዎም ኢለኩም ነይረ፤ ንስኻትኩም ግና ቓለይ ኣይሰማዕኹምን’ ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ ንኣማልኽቲ ኣቶም ንስኻትኩም ኣብ ሃገሮም ተቐሚጥኩም ዘሎኹም ኣሞራውያን ኣይትፍርህዎም፡ ድማ በልኩኹም። ግናኸ ቃለይ ኣይሰማዕኩምን።