Judges 5:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣይተጓየዩንዶ፧ ነቲ ምርኮዶ ኣይመቐሉዎን፤ ንነፍሲ ወከፍ ሰብኣይ ሓንቲ ጓል ወይ ክልተ ጓል፤ ንሲሰራ ምርኮ ኩሉ ሕብሪ፡ ምርኮ ኩሉ ሕብሪ ስፌት፡ ናይ ኩሉ ሕብሪ ስፌት ብኽልቲኡ ወገን፡ ክሳድ ናይቶም ምርኮ ዝወስዱ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምርኮውን ሲካፈል፥ በኀያላኑም ቸብቸቦ ላይ ወዳጆችን ሲወዳጅ ያገኙት አይደለምን? የሲሣራ ምርኮ በየኅብሩ ነበረ፤ የኅብሩም ቀለም የተለያየ ነበረ፤ የማረከውም ወርቀ ዘቦ ግምጃ በአንገቱ ላይ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምርኮ አግኝተው የለምን? ተካፍለውስ የለምን? ለእያንዳንዱ ሰው ምርኮ አንዲት ወይም ሁለት ቈነጃጅት፤ ለሲሣራ ምርኮ ልዩ ልዩ ያለው ልብስ፥ በአንገትጌ ላይ በሁለት እጥፍ የተጠለፈ ዝንጕርጕር ልብስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ምርኮ አግኝተው የለምን? ተካፍለውስ የለምን? ለእያንዳንዱ ሰው ምርኮ አንዲት ወይም ሁለት ቈነጃጅት፥ ለሲሣራ ምርኮ ልዩ ልዩ ያለው ልብስ፥ በአንገትጌ ላይ በሁለት እጥፍ የተጠለፈ ዝንጉርጉር ልብስ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኦሞዲደ ሻክያዋ ደመናን አግክኖ። እት እት ኦላንቻ እት እት ዎይ ላኡ ላኡ ዎዶራቱ ጋከናን አግክኖ። ስሳራዉ ኡንቱንቱ ሎእያ ማዩዋ እማና፤ ቃይ ታዉካ ቆያን ጻጻናዉ፥ ጽልፍያን አሌቀቲደ ሎእያ ማዮቱዋ ኡንቱንቱ አሀና ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu omoodiide shaakkiyaawaa demmennaan aggikkino. Itti itti olanchchaa itti itti woy laa"u laa"u wodoratuu gakkennan aggikkino. Sisaaraw unttunttu lo"iyaa mayuwaa immana; k'ay tawukka k'ood'iyaan s'aas'anaw, s'ilifiyaan alleek'k'ettiide lo"iyaa mayotuwaa unttunttu ahana yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Istti di7idi ehidayssa gishetti ekkishin issaade issaade issi issi geela7oy woykko nam7u nam7u geela7oti gakkeettes. Sisaaras istti dumma dumma qalamen oosettida aleqo may7o immana; qasse taaska qoodhen xaaxanaas xilifen alleqidi lo7iza may7ota ehana› gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ኢስቲ ዲኢዲ ኤሂዳይሳ ጊሼቲ ኤኪሺን ኢሳዴ ኢሳዴ ኢሲ ኢሲ ጌላኦይ ዎይኮ ናምኡ ናምኡ ጌላኦቲ ጋኬቴስ። ሲሳራስ ኢስቲ ዱማ ዱማ ቃላሜን ኦሴቲዳ ኣሌቆ ማይኦ ኢማና፤ ቃሴ ታስካ ቆን ጻጻናስ ጺሊፌን ኣሌቂዲ ሎኢዛ ማይኦታ ኤሃና› ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤንቲ ድኦ ደምድ ሻከቶና አጎኮና፤ እስ እስ አደስ ኢስ ገላኦይ ዎይኮ ናምኡ ጌላኦት ጋኮና አገና። ኤንቲ ስሳራስ ሎእያ ማኦ እማና፤ ታዉካ ቆን ማእያ፥ አሌቀትዳ ማኦ ኤሀና” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Enti di77o demmidi shaaketonna aggokona; Issi issi addes issi geela7oy woyko nam7u geela7oti gakonna aggenna. Enti Sisaaras lo77iya ma7o immana; tawka qoodhen ma7iya, alleeqetida ma7o ehana” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ምርኮ አግኝተው እየተከፋፈሉ፣ እያንዳንዱም ሰው አንዲት ወይም ሁለት ልጃገረዶች እየወሰደ አይደለምን? ይህ ሁሉ ምርኮ፣ በቀለም ያጌጡ ልብሶች ለሲሣራ ደርሰውት፣ በጌጣጌጥ የተጠለፉ ልብሶች ለዐንገቴ ይዞልኝ እየመጣ አይደለምን?’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ምርኮ አግኝተው በመካከላቸው እየተከፋፈሉ አይደለምን? አንድ ወይም ሁለት ቈነጃጅት ለያንዳንዱ ወንድ፥ ለሲሣራ በልዩ ልዩ ቀለማት ያጌጠ የልብስ ምርኮ፥ ለእኔም ለአንገቴ በአንገቴ ላይ በሁለት እጥፍ የተጠለፈ ዝንጒርጒር ልብስ፥” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ምርኮዶ ረኺቦም ኣይኮኑን? ተኻፊሎምከ የለዉንዶ? ምርኮ ንነፍሲ ወከፍ ሰብኣይ፥ ሓሓንቲ ወይ ከክልተ ቘናጁ፥ ምርኮ ንሲሳራ ዝተፈላለየ ዝሕብሩ ኽዳውንቲ፥ ዝተፈላለየ ዝሕብሩ ጥሉፍ ክዳውንቲ፥ ንኽሳድ ዝኸውን ብኽልተ ወገኑ ዝተጠልፈ ኽዳውንቲዶ ኣይረኸቡን?’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምርኮዶ ኣይረኸቡን፡ ኣይመቐሉንዶኸ ንነፍሲ ወከፍ ሰብኣይ ሓንቲ ጓል፡ ክልተ ጓል፡ ንሲሰራ ምርኮ በበይኑ ዝሕብሩ ጥሉፍ ክዳውንቲ፡ ምርኮ በበይኑ ዝሕብሩ ጥሉፍ ክዳውንቲ፡ ብኽልተ ወገኑ ጥሉፍ ክዳውንቲዶ ኣይረኸቡን፡ |