Judges 5:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣደ ሲሰራ ብመስኮት ጠሚታ፡ በቲ መጋረጃታት ኣቢላ ጨደረት፡ ሰረገላኡ ንምምጻእ ስለምንታይ ክንደይ ግዜ ይወስድ፧ ንምንታይ ንመንኰርኰር ሰረገላታቱ ይደናጐ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሲሣራ እናት በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ በሰቅሰቅም ዘልቃ፦ ከሲሣራ የተመለሰ እንዳለ አየች፤ ስለምን ለመምጣት ሰረገላው ዘገየ? ስለምንስ የሰረገላው መንኰራኵር ቈየ? ብላ ጮኸች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከመስኮት ሆና ተመለከተች፤ የሲሣራ እናት በሰቅሰቅ ዘልቃ። ስለ ምን ለመምጣት ሰረገላው ዘገየ? ስለ ምንስ የሰረገላው መንኰራኵር ቈየ? ብላ ጮኸች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከመስኮት ሆና ተመለከተች፥ የሲሣራ እናት በሰቅሰቅ ዘልቃ፦ “ስለምን ለመምጣት ሠረገላው ዘገየ? ስለ ምንስ የሠረገላው መንኰራኵር ቈየ?” ብላ ጮኸች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስሳራ ዳያ ማስኮትያና ጼላዱ። ‘ታ ናኣ ፓራ ጋሪ አያዉ ጋምኤዴ? ፓራቱ ኤሌሊደ አያዉ ስምበይክኖ?’ ያጋደ ኦቻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sisaara daaya maskkootiyaanna s'eellaaddu. ‹Ta na'aa paraa gaarii ayaw gam"eedee? Paratuu elleelliidde ayaw simmibeykkino?› yaagaadde oochchaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Sisaara aayeya maskootera be7adus; maskoote xoo7erakka tishshi histta xeellashe, ‹Ta naaza para-gaarey ays gam7idee? Para-gaareti eesotidi ays simmibeettennee?› gaada waassa oychchadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሲሳራ ኣዬያ ማስኮቴራ ቤኣዱስ፤ ማስኮቴ ጾኤራካ ቲሺ ሂስታ ጼላሼ፥ ‹ታ ናዛ ፓራ-ጋሬይ ኣይስ ጋምኢዴ? ፓራ-ጋሬቲ ኤሶቲዲ ኣይስ ሲሚቤቴኔ?› ጋዳ ዋሳ ኦይቻዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስሳራ አይያ ማስኮተራ ካረ ፄላሱ፤ “ታ ናኣ ፓራ ጋረይ አይስ ጋምእዴ? ፓራት አይስ ኤለስድ ስምቦኮና?” ያጋዳ ባና ኦይቻሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sisaara aayiya maskootera kare xeellasu; “Ta na7aa para gaarey ayis gam7idee? Parati ayis ellesidi simmibokona?” yaagada bana oychasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሲሣራ እናት በመስኮት ተመለከተች፤ በዐይነ ርግቡ ቀዳዳም ጮኻ ተጣራች፤ ‘ለምን ሠረገላው ሳይመጣ ዘገየ? የሠረገሎቹስ ድምፅ ለምን ጠፋ?’ አለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሲሣራ እናት በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ በዐይነ ርግብ ቀዳዳም አተኲራ አየች፤ “የልጄ ሠረገላ ለምን ዘገየ? የሠረገላዎቹ ፈረሶች የኮቴ ድምፅስ ለምን ዘገየ?” ስትል ጠየቀች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መስኰት ኮይና ጠመተት፤ እኖ ሲሳራ በቲ ዓይኒ ርግቢ ኾይና ዓው ኢላ ፀውዐት፤ ‘ሰረገላኡ ስለ ምንታይ ምምፃእ ደንጐየ? ስለ ምንታይከ ድምፂ መንኰራዅር ሰረገላኡ ደሓረ?’ በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣደ ሲሰራ ብመስኮት ጠመተት፡ በቲ ዓይኒርግቢ ኾይና ጨደረት፡ ሰረገላኡ እንታይ ኮይኑ ምምጻእ ደንጎየ፡ መንኮራኹር ሰረገላኡኸ እንታይ ኮይኑ ደሓረ፡ |