Judges 5:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢዳ ናብ መስማር የማነይቲ ኢዳ ድማ ናብ መዶሻ እቶም ዓየይቲ ትገብር። በቲ መዶሻ ድማ ንሲሰራ ወቕዓቶ፣ ንመቕደሱ ክትወግኦን ክትሃርምን ከላ ድማ ካብ ርእሱ ኣውረደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ግራ እጅ​ዋን ወደ ካስማ፤ ቀኝ እጅ​ዋ​ንም ወደ ሠራ​ተኛ መዶሻ አደ​ረ​ገች፤ በመ​ዶ​ሻ​ውም ሲሣ​ራን መታ​ችው፤ ራሱ​ንም ቸነ​ከ​ረች፤ ጆሮ ግን​ዱ​ንም በሳች፤ ጐዳ​ች​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጅዋን ወደ ካስማ፥ ቀኝ እጅዋንም ወደ ሠራተኛ መዶሻ አደረገች፤ በመዶሻውም ሲሣራን መታች፥ ራሱንም ቸነከረች፤ ጆሮግንዱንም በሳች፥ ጎዳችውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጅዋን ወደ ካስማ፥ ቀኝ እጅዋንም ወደ ሠራተኛ መዶሻ አደረገች፥ በመዶሻውም ሲሣራን መታች፥ ራሱንም ቸነከረች፥ ጆሮግንዱንም በሳች፥ ጎዳችውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ኩሽያ የዳደ ዱንካንያ ሽካልያ፥ ኡሸቻ ኩሽያን ኦሳንቻቱዋ ማርቴሉዋ ኦይቃዱ። ስሳራ ሁጲያን ጋዱ፤ ሀይ ካርያና ካን ከሳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti kushiyaa yeddaade dunkkaaniyaa shikaaliyaa, ushechcha kushiyan oosanchchatuwaa martteeluwaa oyk'k'aaddu. Sisaara huup'iyaan d'ogaaddu; haytsa kariyaana kantsa kessaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi kushen dunkaana dhishke, ushachcha kushen oosanchchata qoyxe oykkadus; Sisaara hu7en dhishkadus; hayththa corcorora lukka kessadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኩሼን ዱንካና ሽኬ፥ ኡሻቻ ኩሼን ኦሳንቻታ ቆይጼ ኦይካዱስ፤ ሲሳራ ሁኤን ሺካዱስ፤ ሃይ ጮርጮሮራ ሉካ ኬሳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ሀድርሳ ኩሸን ዱንካነ ሸ፥ ባ ኡሻቻ ኩሸን ኦሳንቾታ ናርቃ ኦይካሱ። ስሳራ ሁጰን ሻሱ፤ እያ ሀይ ካረራ ካን ከሳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba haddirsa kushen dunkaane dhishe, ba ushacha kushen oosanchota naariqa oykasu. Sisaara huuphen dhishasu; iya haytha karera kantha kessasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እጇ ካስማ ያዘ፤ ቀኝ እጇም የሠራተኛ መዶሻ ጨበጠ፤ ሲሣራን መታችው፤ ራሱንም ተረከከችው፤ ክፉኛ ወጋችው፤ ጆሮ ግንዱን በሳችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም በአንድ እጅዋ የድንኳን ካስማ፥ በቀኝ እጅዋ የሠራተኛ መዶሻ ያዘች፤ ሲሣራንም መታ የራስ ቅሉን አደቀቀችው፤ ጆሮ ግንዱንም ቸነከረችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣእዳዋ ናብ ሽኻል ወሰደት፤ የማነይቲ ኢዳውን ናብ መዶሻ ሰራሕተኛ ገበረት፤ ንሲሳራ ድማ ብመዶሻ ወቕዐቶ፤ ኣብ ርእሱ ሸኸለትሉ፤ ጕንዲ እዝኑ ኣንኲላ ጐድአቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢዳ ናብ ሸኻል፡ የማነይታ ኸአ ናብ ሞደሻ ዓየይቲ ዘርግሔት፡ ንሲሰራ ድማ ወቕዓቶ፡ ኣብ ርእሱ ሸኸለትሉ፡ መታልሑ ኣንኩላውን ኣሕለፈቶ።