Judges 5:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢዳ ናብ መስማር የማነይቲ ኢዳ ድማ ናብ መዶሻ እቶም ዓየይቲ ትገብር። በቲ መዶሻ ድማ ንሲሰራ ወቕዓቶ፣ ንመቕደሱ ክትወግኦን ክትሃርምን ከላ ድማ ካብ ርእሱ ኣውረደቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግራ እጅዋን ወደ ካስማ፤ ቀኝ እጅዋንም ወደ ሠራተኛ መዶሻ አደረገች፤ በመዶሻውም ሲሣራን መታችው፤ ራሱንም ቸነከረች፤ ጆሮ ግንዱንም በሳች፤ ጐዳችውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጅዋን ወደ ካስማ፥ ቀኝ እጅዋንም ወደ ሠራተኛ መዶሻ አደረገች፤ በመዶሻውም ሲሣራን መታች፥ ራሱንም ቸነከረች፤ ጆሮግንዱንም በሳች፥ ጎዳችውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጅዋን ወደ ካስማ፥ ቀኝ እጅዋንም ወደ ሠራተኛ መዶሻ አደረገች፥ በመዶሻውም ሲሣራን መታች፥ ራሱንም ቸነከረች፥ ጆሮግንዱንም በሳች፥ ጎዳችውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ኩሽያ የዳደ ዱንካንያ ሽካልያ፥ ኡሸቻ ኩሽያን ኦሳንቻቱዋ ማርቴሉዋ ኦይቃዱ። ስሳራ ሁጲያን ጋዱ፤ ሀይ ካርያና ካን ከሳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti kushiyaa yeddaade dunkkaaniyaa shikaaliyaa, ushechcha kushiyan oosanchchatuwaa martteeluwaa oyk'k'aaddu. Sisaara huup'iyaan d'ogaaddu; haytsa kariyaana kantsa kessaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi kushen dunkaana dhishke, ushachcha kushen oosanchchata qoyxe oykkadus; Sisaara hu7en dhishkadus; hayththa corcorora lukka kessadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኩሼን ዱንካና ሽኬ፥ ኡሻቻ ኩሼን ኦሳንቻታ ቆይጼ ኦይካዱስ፤ ሲሳራ ሁኤን ሺካዱስ፤ ሃይ ጮርጮሮራ ሉካ ኬሳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሀድርሳ ኩሸን ዱንካነ ሸ፥ ባ ኡሻቻ ኩሸን ኦሳንቾታ ናርቃ ኦይካሱ። ስሳራ ሁጰን ሻሱ፤ እያ ሀይ ካረራ ካን ከሳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba haddirsa kushen dunkaane dhishe, ba ushacha kushen oosanchota naariqa oykasu. Sisaara huuphen dhishasu; iya haytha karera kantha kessasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጇ ካስማ ያዘ፤ ቀኝ እጇም የሠራተኛ መዶሻ ጨበጠ፤ ሲሣራን መታችው፤ ራሱንም ተረከከችው፤ ክፉኛ ወጋችው፤ ጆሮ ግንዱን በሳችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም በአንድ እጅዋ የድንኳን ካስማ፥ በቀኝ እጅዋ የሠራተኛ መዶሻ ያዘች፤ ሲሣራንም መታ የራስ ቅሉን አደቀቀችው፤ ጆሮ ግንዱንም ቸነከረችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣእዳዋ ናብ ሽኻል ወሰደት፤ የማነይቲ ኢዳውን ናብ መዶሻ ሰራሕተኛ ገበረት፤ ንሲሳራ ድማ ብመዶሻ ወቕዐቶ፤ ኣብ ርእሱ ሸኸለትሉ፤ ጕንዲ እዝኑ ኣንኲላ ጐድአቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢዳ ናብ ሸኻል፡ የማነይታ ኸአ ናብ ሞደሻ ዓየይቲ ዘርግሔት፡ ንሲሰራ ድማ ወቕዓቶ፡ ኣብ ርእሱ ሸኸለትሉ፡ መታልሑ ኣንኩላውን ኣሕለፈቶ። |