Judges 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ስፍራታት ዒላታት ማይ ካብ ጫውጫው ቀስተ ደመና ዝናገፉ፡ ኣብኡ ጽድቂ ግብሪ የሆዋ፡ ኣብ እስራኤል ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ዓድታቱ ዝገብርዎ ጽድቂ ክሰምዑ እዮም። ሽዑ ህዝቢ እግዚኣብሄር ናብ ደጌታት ኪወርድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በብዙዎች ደስተኞች መካከል መሰንቆን ምቱ፤ በዚያ ለእግዚአብሔር የጽድቅ ሥራን፥ በእስራኤልም ውስጥ ጽድቅንና ኀይልን ያቀርባሉ። ያንጊዜም የእግዚአብሔር ሕዝብ ወደ ከተማዎቹ ወረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በማጠጫው መካከል ካሉት ከቀስተኞች ጩኸት ርቀው፥ በዚያ የእግዚአብሔርን ጽድቅ፥ በእስራኤል ላይ የግዛቱን ጽድቅ ይጫወታሉ፤ ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ሕዝብ ወደ በሮች ወረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማጠጫው መካከል ካሉት ከቀስተኞች ጩኸት ርቀው፥ በዚያ የጌታን ጽድቅ፥ በእስራኤል ላይ የግዛቱን ጽድቅ ይጫወታሉ፥ ከዚያም በኋላ የጌታ ሕዝብ ወደ በሮች ወረዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሃ ኦላቱዋ ማታን ሺቄዳ የንቻቱዋ የ ስስተ። ኡንቱንቱ መና ጎዳይ ጽሎተ ኦሱዋባ የጺኖ፤ ቃይ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ጽሎተ ኦሱዋባ የጺኖ። “ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ አሳይ ካታማ ገልያ ፐንገቱዋኮ ዱገ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haatsaa ollatuwaa matan shiik'eedda yetsanchchatuwaa yetsaa sisite. Unttunttu Med'inaa Goday s'illotetsaa oosuwaabaa yes's'iino; k'ay Israa'eeliyaa olanchchatuwaa s'illotetsaa oosuwaabaa yes's'iino. «Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa asay katamaa geliyaa penggetuwaakko duge wod'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haaththa pulttota heeran yexettiza yeththaa siyite; istta GODAY xoonidayssa akeekissees; qasse Isra7eele asay xoonidayssa nashshees. «GODAA asaykka katama geliza pengetakko duge wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ፑልቶታ ሄራን ዬጼቲዛ ዬ ሲዪቴ፤ ኢስታ ጎዳይ ጾኒዳይሳ ኣኬኪሴስ፤ ቃሴ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጾኒዳይሳ ናሼስ። «ጎዳ ኣሳይካ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌታኮ ዱጌ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃ ኦላታ ማታን፥ ሺቅዳ አሳ የ ስእተ። ኤንቲ ጎዳ ፆኑዋ የፆሶና፤ እስራኤለ አሳ ፆኑዋ ኦዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ አሳይ ካታማ ፐንገታኮ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haatha ollata matan, shiiqida asaa yetha si7ite. Enti Godaa xoonuwa yexoosona; Isra7eele asaa xoonuwa odoosona. Hessafe guye, Godaa asay katamaa pengetako wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዝማሬ ድምፅ ስሙ። ይህም የእግዚአብሔር የጽድቅ ሥራ፣ ጦረኞቹም በእስራኤል ያደረጉትን ያስታውሳል። “ከዚያም የእግዚአብሔር ሕዝቦች፣ ወደ ከተማዪቱ በሮች ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ አድምጡ! ውሃ በሚቀዳባቸው ጒድጓዶች ዙሪያ የሚሰማው የብዙ ሰዎች ድምፅ፥ የእግዚአብሔርን ድል ያበሥራል፤ የእስራኤልንም ሕዝብ ድል አድራጊነት ይናገራል። ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ሕዝብ፥ ከከተሞቻቸው ተሰልፈው ወረዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደሃይ ቀስተኛታት ርሒቖም፥ ኣብ መንጎ ጋብላታት ኣብኡ ግብርታት ፅድቂ እግዚኣብሄር፥ እቲ ኣብ እስራኤል እተገብረ ግብርታት ፅድቂ ኣሕሉቕ ድማ ይንገሩ፤ ብድሕሪኡ ህዝቢ እግዚኣብሄር ናብ ኣፍ ደገታት ወረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደሃይ ቀስተኛታት ርሒቖም፡ ኣብ መንጎ ጋብላታት፡ ኣብኡ ግብርታት ጽድቂ እግዚኣብሄር፡ እቲ ኣብ እስራኤል እተገብረ ግብርታት ጽድቂ ሓላቑኡ ድማ ይንገሩ። ሽዑ ህዝቢ እግዚኣብሄር ናብ ደጌታት ወረደ። |