Judges 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ፡ ብርግጽ ምሳኻትኩም ክኸይድ እየ። እግዚኣብሄር ንሲሰራ ኣብ ኢድ ሰበይቲ ኪሸጣ እዩ እሞ። ዲቦራ ድማ ወዲኣ ምስ ባራቅ ናብ ቄደስ ከደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዲቦራም፥ “በእውነት ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲሣራን በሴት እጅ አሳልፎ ይሰጣልና በዚህ በምትሄድበት መንገድ ለአንተ ክብር አይሆንም” አለችው። ዲቦራም ተነሥታ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሷም። በእውነት ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲሣራን በሴት እጅ አሳልፎ ይሰጣልና በዚህ በምትሄድበት መንገድ ለአንተ ክብር አይሆንም አለችው። ዲቦራም ተነሥታ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዲቦራ መልሳ፥ “ይሁን እሺ፤ መሄዱን አብሬህ እሄዳለሁ፤ በዚህ ሁኔታ የምትሄድ ከሆነ ግን ክብሩ ለአንተ አይሆንም፤ ጌታ ሲሣራን ለሴት አሳልፎ ይሰጣልና” አለችው። ስለዚህ ዲቦራ ከባራቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ፥ “ኤኖ፥ ታን ኔናና ባና፤ ሽን መና ጎዳይ ስሳራ ማጫ አሳ ኩሽያን አደ እምያ ድራዉ፥ ሄ ቡሳይ ነዉ ቦንቾ ግደና” ያጋዱ። ደቦራ ደንዳደ፥ ባራቃና ቀዴሻ ባዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa, «Eeno, taani neenana baana; shin Med'inaa Goday Sisaara mac'c'a asaa kushiyan aatsiide immiyaa diraw, he buussay new bonchcho gidenna» yaagaaddu. Deboora denddaade, Baaraak'ana K'edeesha baaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dibooraykka, «Ero, buussaa ta nenara baana; gido attiin GODAY Sisaara maccassa kushen aaththi immana gishshas ta buussay nees bonchcho gidenna» gadus; hessafe guye Dibooray dendada Baraaqera olas Qaadeese badus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲቦራይካ፥ «ኤሮ፥ ቡሳ ታ ኔናራ ባና፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ሲሳራ ማጫሳ ኩሼን ኣ ኢማና ጊሻስ ታ ቡሳይ ኔስ ቦንቾ ጊዴና» ጋዱስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዲቦራይ ዴንዳዳ ባራቄራ ኦላስ ቃዴሴ ባዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ዛራዳ፥ “ኤሮ፥ ታኒ ኔራ ባና፤ ሽን ጎዳይ ስሳራ ማጫሳ ኩሸን አድ እማና ግሾ ታ ቡሳይ ነዉ ቦንቾ ግደና” ያጋሱ። ሄሳ ግሾ ድቦራ ደንዳዳ፥ ባራቃራ ቃደሳ ባሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya zaarada, “Ero, taani neera baana; shin Goday Sisaara maccasa kushen aathidi immana gisho ta buussay new boncho gidenna” yaagasu. Hessa gisho Diboora dendada, Baaraqara Qaadesa basu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዲቦራ መልሳ፣ “ይሁን እሺ፤ መሄዱን አብሬህ እሄዳለሁ፤ በዚህ ሁኔታ የምትሄድ ከሆነ ግን ክብሩ ለአንተ አይሆንም፤ እግዚአብሔር ሲሣራን ለሴት አሳልፎ ይሰጣልና” አለችው። ስለዚህ ዲቦራ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም “እሺ፥ እኔም ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲሣራን ለሴት አሳልፎ ስለሚሰጥ ድሉ ለአንተ ክብር አይሆንም” አለችው፤ ስለዚህ ዲቦራ ከባራቅ ጋር ወደ ቃዴስ ዘመተች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ “ብሓቂ ምኻድስ ምሳኻ እኸይድ፤ ግና እግዚኣብሄር ንሲሳራ ኣብ ኢድ ሰበይቲ ኣሕሊፉ ኽህቦ እዩ እሞ፥ በዝ እትኸዶ መንገዲ ንኣኻ ኽብረት ኣይኸውንን” በለቶ። ዲቦራ ድማ ተሲኣ፥ ምስ ባርቅ ናብ ቃዴስ ከደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ፡ ኤረ ምኻድስ ምሳኻ እኸይድ፡ ግናኸ እግዚኣብሄር ንሲሰራ ኣብ ኢድ ሰበይቲ ኺሸጦ እዩ እሞ፡ እዛ ንስኻ እትኸዳ ዘሎኻ መገዲ ንኽብርኻ ኣይትኸውንን እያ፡ በለቶ። ዴቦራ ድማ ተንሲኣ፡ ምስ ባራቅ ናብ ቃዴስ ከደት። |