Judges 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ኣብ መንጎ ራማን ቤትኤልን ድማ ኣብ ትሕቲ ኦም ስየ ዲቦራ ተቐመጠት፣ ደቂ እስራኤል ከኣ ንፍርዲ ናብኣ ደየቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም በኤፍሬም ተራራ በቤቴልና በኢያማ መካከል “የዲቦራ ዘንባባ” ተብሎ በሚጠራው ዛፍ ሥር ተቀምጣ ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እርስዋ ለፍርድ ይወጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም በተራራማው በኤፍሬም አገር በራማና በቤቴል መካከል ካለው የዲቦራ ዛፍ ከሚባለው ከዘንባባው በታች ተቀምጣ ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እርስዋ ለፍርድ ይወጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር፥ በራማና በቤቴል መካከል ካለው የዲቦራ ዘንባባ ዛፍ ሥር ተቀምጣ ትፈርድ ነበር፤ እስራኤላውያንም ለፍርድ ወደ እርሷ ይመጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ድቦራ ኤፍሬማ ገዝያን፥ ራማ ካታማፐነ ቤቴለ ካታማፐ ግዱዋን ደእያ ድቦር ዛምባ ጋርሳን ኡታደ ፕርዳዉ፤ እስራኤልያ አሳይ ባረ የዉዋ ፕርድሳናዉ ኢኮ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Diboora Efireema gezziyaan, Raama katamaappenne Beeteele katamaappe gidduwaan de'iyaa Diboori Zambbaa garssan uttaade pirddaw; Israa'eeliyaa Asay bare yewuwaa pirddissanaw iikko yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka Efreeme deren bolla gezzen, Eraama katamaappenne Beetele katamaappe giddon diza Diboora zamba garsan uttada pirdawus; Isra7eele asay ba yo7o pirdisanaas izikko yees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ ኤፍሬሜ ዴሬን ቦላ ጌዜን፥ ኤራማ ካታማፔኔ ቤቴሌ ካታማፔ ጊዶን ዲዛ ዲቦራ ዛምባ ጋርሳን ኡታዳ ፒርዳዉስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ዮኦ ፒርዲሳናስ ኢዚኮ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድቦራ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን፥ ራማፐነ ቤተለፐ ግዶን ደእያ ድቦራ ዛምባ ጋርሳን ኡታዳ ፕርዳዉሱ። እስራኤለ አሳይ ፕርዳ ደማናዉ ኢኮ ዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Diboora derey dariya Efreema biittan, Ramapenne Beetelepe giddon de7iya Diboora zamba garsan uttada pirdawusu. Isra7eele asay pirda demmanaw iiko yoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር፣ በራማና በቤቴል መካከል ካለው የዲቦራ ዘንባባ ዛፍ ሥር ተቀምጣ ትፈርድ ነበር፤ እስራኤላውያንም ለፍርድ ወደ እርሷ ይመጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህችም ነቢይት በተራራማው በኤፍሬም አገር በራማና በቤትኤል መካከል በሚገኘው የዲቦራ የተምር ዛፍ ሥር ተቀምጣ ትፈርድ ስለ ነበር የእስራኤል ሕዝብ ፍርድ ለማግኘት ወደ እርስዋ ይሄዱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም፥ ኣብ መንጎ ራማን ኣብ መንጎ ቤቴልን፥ ኣብ ትሕቲ ተምሪ ዲቦራ ዝበሃል ትቕመጥ ነበረት። ደቂ እስራኤል ድማ ንፍርዲ ናብኣ ይድይቡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸአ ኣብ ከረን ኤፍሬም ኣብ መንጎ ራማን ኣብ መንጎ ቤትኣኤልን፡ ኣብ ትሕቲ ተምሪ ዴቦራ ትቕመጥ ነበረት። ደቂ እስራኤል ድማ ንፍርዲ ናብኣ ደየቡ። |