Judges 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላታት ሓጺን ስለ ዝነበሮ፡ ናብ እግዚኣብሄር ጸውዑ። ንዕስራ ዓመት ድማ ንደቂ እስራኤል ኣዝዩ ኣጨቊኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኹ፤ ዘጠኝ መቶ የብ​ረት ሰረ​ገ​ሎች ነበ​ሩ​ትና፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች ሃያ ዓመት እጅግ ያስ​ጨ​ን​ቃ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች ነበሩትና፥ የእስራኤልንም ልጆች ሀያ ዓመት ያህል እጅግ ያስጨንቃቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎች ስለ ነበሩት እስራኤላውያንን ሃያ ዓመት እጅግ አስጨነቃቸው፤ እነርሱም ይረዳቸው ዘንድ ወደ ጌታ ጮኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያብናያ ብራታፐ ኦሰቴዳ ኡዱፑን ጼቱ ፓራ ጋረቱ ደእያ ድራዉነ እ እስራኤልያ አሳ ቃረት ባይናን ላታሙ ላይ ኡቁኔዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ማዱዋ ደማናዉ መና ጎዳኮ ዋሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaabinayya birataappe oosetteedda udduppun s'eetu paraa gaaretuu de'iyaa dirawunne I Israa'eeliyaa asaa k'areti baynnan laatamu laytsaa uk'k'unneedda diraw, unttunttu maaduwaa demmanaw Med'inaa Godaakko waasseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaabiney biratappe oosettida uddufun xeetu para-gaareti izas diza gishshassinne izi Isra7eele asaa nam7u tammu layth kumeth keehi un7eththida gishshas istti maado demmanaas GODAAKKO waassida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቢኔይ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኡዱፉን ጼቱ ፓራ-ጋሬቲ ኢዛስ ዲዛ ጊሻሲኔ ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳ ናምኡ ታሙ ላይ ኩሜ ኬሂ ኡንኤዳ ጊሻስ ኢስቲ ማዶ ዴማናስ ጎዳኮ ዋሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያብሳስ ኡዱፉን ፄቱ ብራታ ፓራ ጋረት ደእያ ግሾነ እ እስራኤለ አሳ ቃይ ባይና ላታሙ ላይ ኡንኤዳ ግሾ ኤንቲ ማዶ ደማናዉ ጎዳኮ ዋስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyaabisas uddufun xeetu birata para gaareti de7iya gishonne I Isra7eele asaa qadhey bayna laatamu laythi un7ethida gisho enti maado demmanaw Godaako waassidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎች ስለ ነበሩት እስራኤላውያንን ሃያ ዓመት እጅግ አስጨነቃቸው፤ እነርሱም ይረዳቸው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያቢን ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎች ነበሩት፤ የእስራኤል ሕዝብ በጭካኔና በዐመፅ ለኻያ ዓመት ገዛቸው፤ ከዚያም በኋላ የእስራኤል ሕዝብ እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያቢስ ድማ ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላ ሓፂን ነበሮ፤ ንደቂ እስራኤል ከዓ ዕስራ ዓመት ብሓይሊ ገዝኦም። ሽዑ ደቂ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላ ሓጺን ነበሮ እሞ፡ ንደቂ እስራኤል ብሓይሊ ዕስራ ዓመት ኣጥቅዖም። ሽዑ ደቂ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ።