Judges 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እቲ ኣብ ሃዞር ዝነገሰ ያቢን ንጉስ ከነኣን ሸጦም። ኣዛዚኣ ድማ ሲሰራ፡ ኣብ ሃሮሰት ኣህዛብ ተቐመጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በአሦር በነገሠው በከነዓን ንጉሥ በኢያቢን እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ ሲሣራ ነበረ፤ እርሱም በአሕዛብ አሪሶት ይቀመጥ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በአሶር በነገሠው በከነዓን ንጉሥ በኢያቢስ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ በአሕዛብ አሪሶት የተቀመጠው ሲሣራ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ጌታ በሐጾር ሆኖ ይገዛ ለነበረው ለከነዓን ንጉሥ ለያቢን አሳልፎ ሰጣቸው። የያቢን ሠራዊት አዛዥ፥ በሐሮሼትሐጎይም የሚኖረው ሲሣራ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀጾራ ጌተትያ ካታማን ካተቴዳ ካናነ ካትያ ያብናያዉ ኡንቱንታ አደ እሜዳ፤ አ ኦላንቻቱዋ ጋዳዉ ስሳር ደርያ-ሀሮሼታ-ሀጎዪማ ጌተትያ ካታማን ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday Has'oora geetettiyaa kataman kaateteedda Kanaane Kaatiyaa Yaabinayyaw unttuntta aatsiide immeedda; Aa olanchchatuwaa gadaawu Sisaari Deriya-Harosheeta-Hagoyiima geetettiyaa kataman de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Haxoore geetettiza katamaan kawotida Kanaane kawo Yaabines istta aaththi immides; iza olanchchata kaaleththiza Sisaari Haroshe-Hagoye geetettiza kataman dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሃጾሬ ጌቴቲዛ ካታማን ካዎቲዳ ካናኔ ካዎ ያቢኔስ ኢስታ ኣ ኢሚዴስ፤ ኢዛ ኦላንቻታ ካሌዛ ሲሳሪ ሃሮሼ-ሃጎዬ ጌቴቲዛ ካታማን ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ሀፆራ ካታማን ደእያ ካናነ ካዋ እያብሳስ ኤንታ አድ እሚስ። እያ ቶራ ሞጮናይ ሀሮሴት ሀጎይማ ካታማን ደእያ ስሳራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday Haxoora kataman de7iya Kanaane kawa Iyaabisas enta aathidi immis. Iya tora moconay Haroseeti Hagoyma kataman de7iya Sisaara. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም እግዚአብሔር በሐጾር ሆኖ ይገዛ ለነበረው ለከነዓን ንጉሥ ለኢያቢስ አሳልፎ ሸጣቸው። የኢያቢስ ሰራዊት አዛዥ፣ በሐሮሼትሐጎይም የሚኖረው ሲሣራ ነበረ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በሐጾር ከተማ ይኖር ለነበረው ለከነዓናዊው ንጉሥ ለያቢን አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ የአሕዛብ ይዞታ በሆነችው በሐሮሼት ከተማ ይኖር የነበረው ሲሣራ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ናብ ኢድ እቲ ኣብ ሓፆር ነጊሱ ዝነበረ ኢያቢስ ንጉስ ከነዓን ኣሕሊፉ ሃቦም። ሓለቓ ሰራዊቱ፥ ሲሳራ ይበሃል ነበረ፤ ንሱ ኸዓ ኣብ ኣሪሶት ኣህዛብ ዝቕመጥ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እቲ ኣብ ሓጾር ነጊሱ ዝነበረ ያቢን ንጉስ ከነኣን ሸጦም። ሓለቓ ሰራዊቱ ሲሰራ ነበረ፡ ንሱ ኸኣአ ኣብ ሓሮሼት ጎይም ይቕመጥ ነበረ፡ |