Judges 4:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እቲ ኣብ ሃዞር ዝነገሰ ያቢን ንጉስ ከነኣን ሸጦም። ኣዛዚኣ ድማ ሲሰራ፡ ኣብ ሃሮሰት ኣህዛብ ተቐመጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ሦር በነ​ገ​ሠው በከ​ነ​ዓን ንጉሥ በኢ​ያ​ቢን እጅ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ የሠ​ራ​ዊ​ቱም አለቃ ሲሣራ ነበረ፤ እር​ሱም በአ​ሕ​ዛብ አሪ​ሶት ይቀ​መጥ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በአሶር በነገሠው በከነዓን ንጉሥ በኢያቢስ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ በአሕዛብ አሪሶት የተቀመጠው ሲሣራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ጌታ በሐጾር ሆኖ ይገዛ ለነበረው ለከነዓን ንጉሥ ለያቢን አሳልፎ ሰጣቸው። የያቢን ሠራዊት አዛዥ፥ በሐሮሼትሐጎይም የሚኖረው ሲሣራ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀጾራ ጌተትያ ካታማን ካተቴዳ ካናነ ካትያ ያብናያዉ ኡንቱንታ አደ እሜዳ፤ አ ኦላንቻቱዋ ጋዳዉ ስሳር ደርያ-ሀሮሼታ-ሀጎዪማ ጌተትያ ካታማን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Goday Has'oora geetettiyaa kataman kaateteedda Kanaane Kaatiyaa Yaabinayyaw unttuntta aatsiide immeedda; Aa olanchchatuwaa gadaawu Sisaari Deriya-Harosheeta-Hagoyiima geetettiyaa kataman de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY Haxoore geetettiza katamaan kawotida Kanaane kawo Yaabines istta aaththi immides; iza olanchchata kaaleththiza Sisaari Haroshe-Hagoye geetettiza kataman dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሃጾሬ ጌቴቲዛ ካታማን ካዎቲዳ ካናኔ ካዎ ያቢኔስ ኢስታ ኣ ኢሚዴስ፤ ኢዛ ኦላንቻታ ካሌዛ ሲሳሪ ሃሮሼ-ሃጎዬ ጌቴቲዛ ካታማን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ሀፆራ ካታማን ደእያ ካናነ ካዋ እያብሳስ ኤንታ አድ እሚስ። እያ ቶራ ሞጮናይ ሀሮሴት ሀጎይማ ካታማን ደእያ ስሳራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Goday Haxoora kataman de7iya Kanaane kawa Iyaabisas enta aathidi immis. Iya tora moconay Haroseeti Hagoyma kataman de7iya Sisaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም እግዚአብሔር በሐጾር ሆኖ ይገዛ ለነበረው ለከነዓን ንጉሥ ለኢያቢስ አሳልፎ ሸጣቸው። የኢያቢስ ሰራዊት አዛዥ፣ በሐሮሼትሐጎይም የሚኖረው ሲሣራ ነበረ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በሐጾር ከተማ ይኖር ለነበረው ለከነዓናዊው ንጉሥ ለያቢን አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ የአሕዛብ ይዞታ በሆነችው በሐሮሼት ከተማ ይኖር የነበረው ሲሣራ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ናብ ኢድ እቲ ኣብ ሓፆር ነጊሱ ዝነበረ ኢያቢስ ንጉስ ከነዓን ኣሕሊፉ ሃቦም። ሓለቓ ሰራዊቱ፥ ሲሳራ ይበሃል ነበረ፤ ንሱ ኸዓ ኣብ ኣሪሶት ኣህዛብ ዝቕመጥ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኢድ እቲ ኣብ ሓጾር ነጊሱ ዝነበረ ያቢን ንጉስ ከነኣን ሸጦም። ሓለቓ ሰራዊቱ ሲሰራ ነበረ፡ ንሱ ኸኣአ ኣብ ሓሮሼት ጎይም ይቕመጥ ነበረ፡