Judges 4:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ሒደት ማይ ሃበኒ፡ ክሰቲ፡ በላ። ምኽንያቱ ጽምኢ ስለ ዘለኹ ንሳ ድማ ጥርሙዝ ጸባ ከፊታ ክሰቲ ገዲፋቶ ዓጸወቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሲሣ​ራም፥ “ጠም​ቶ​ኛ​ልና እባ​ክሽ የም​ጠ​ጣው ጥቂት ውኃ ስጪኝ” አላት፤ እር​ስ​ዋም የወ​ተ​ቱን ዕቃ ፈትታ አጠ​ጣ​ችው፤ ፊቱ​ንም ሸፈ​ነ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ጠምቶኛልና እባክሽ የምጠጣው ጥቂት ውኃ ስጭኝ አላት፤ እርስዋም የወተቱን አቁማዳ ፈትታ አጠጣችው፥ ሸፈነችውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሲሣራም፥ “ጠምቶኛልና እባክሽን ውሃ አጠጪኝ” አላት፤ እርሷም የወተት ጮጮውን ከፍታ የሚጠጣውን ሰጠችው፤ እንደገናም ሸፈነችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስሳር፥ “ታና ሳሜ፤ ኡሽያ ጉ ሃ እማርኪ” ያጌዳ። ማ ትግያ ሚሻ ፖካደ ኡሻዱ፤ ያታደ ዛራደ ካማዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sisaari, «Taana saammee; ushiyaa guutsa haatsaa immaarikkii» yaageedda. Maatsaa tigiyaa miishshaa pokaade ushshaaddu; yaataade zaaraadde kammaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sisaari, «Tana saamees; uyiza guuththa haath immarkkii!» gides; maath otoppe tiga ushshadus; histtada Sisaara iza zaara kamma qottadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲሳሪ፥ «ታና ሳሜስ፤ ኡዪዛ ጉ ሃ ኢማርኪ!» ጊዴስ፤ ማ ኦቶፔ ቲጋ ኡሻዱስ፤ ሂስታዳ ሲሳራ ኢዛ ዛራ ካማ ቆታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስሳር፥ “ታና ሳሜስ፤ ሃ ታና ኡሻርክ” ያግስ። እያ ማ ኦጎሮ ዶያዳ ኡሻሱ፤ ያታዳ ዛራዳ ካማሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sisaari, “Tana saamees; haathe tana ushsharki” yaagis. Iya maatha ogoro dooyada ushshasu; yaatada zaarada kammasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሲሣራም፣ “ጠምቶኛልና እባክሽን ውሃ አጠጪኝ” አላት፤ እርሷም የወተት ጮጮውን ከፍታ የሚጠጣውን ሰጠችው፤ እንደ ገናም ሸፈነችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሲሣራም “እባክሽ የምጠጣው ውሃ ስጪኝ፤ በጣም ጠምቶኛል” አላት፤ እርስዋም ከቈዳ የተሠራውን የወተት ዕቃ ከፍታ አጠጣችውና እንደገና ሸፍና ደበቀችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ፀሚአ ኣለኹ እሞ በይዛኺ ዝሰትዮ ቝሩብ ማይ ሃብኒ” በላ። ንሳ ኸዓ ሓርቢ ፈቲሓ ፀባ ኣስተየቶ፤ ሸፈነቶውን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ጽሚኤ እየ እሞ በጃኺ ሒደት ማይ ኣስትይኒ በላ። ንሳ ኸአ ሓርቢ ጸባ ፈቲሓ ኣስተየቶ ኸደነቶውም።