Judges 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሒደት ማይ ሃበኒ፡ ክሰቲ፡ በላ። ምኽንያቱ ጽምኢ ስለ ዘለኹ ንሳ ድማ ጥርሙዝ ጸባ ከፊታ ክሰቲ ገዲፋቶ ዓጸወቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሲሣራም፥ “ጠምቶኛልና እባክሽ የምጠጣው ጥቂት ውኃ ስጪኝ” አላት፤ እርስዋም የወተቱን ዕቃ ፈትታ አጠጣችው፤ ፊቱንም ሸፈነችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ጠምቶኛልና እባክሽ የምጠጣው ጥቂት ውኃ ስጭኝ አላት፤ እርስዋም የወተቱን አቁማዳ ፈትታ አጠጣችው፥ ሸፈነችውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሲሣራም፥ “ጠምቶኛልና እባክሽን ውሃ አጠጪኝ” አላት፤ እርሷም የወተት ጮጮውን ከፍታ የሚጠጣውን ሰጠችው፤ እንደገናም ሸፈነችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስሳር፥ “ታና ሳሜ፤ ኡሽያ ጉ ሃ እማርኪ” ያጌዳ። ማ ትግያ ሚሻ ፖካደ ኡሻዱ፤ ያታደ ዛራደ ካማዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sisaari, «Taana saammee; ushiyaa guutsa haatsaa immaarikkii» yaageedda. Maatsaa tigiyaa miishshaa pokaade ushshaaddu; yaataade zaaraadde kammaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sisaari, «Tana saamees; uyiza guuththa haath immarkkii!» gides; maath otoppe tiga ushshadus; histtada Sisaara iza zaara kamma qottadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲሳሪ፥ «ታና ሳሜስ፤ ኡዪዛ ጉ ሃ ኢማርኪ!» ጊዴስ፤ ማ ኦቶፔ ቲጋ ኡሻዱስ፤ ሂስታዳ ሲሳራ ኢዛ ዛራ ካማ ቆታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስሳር፥ “ታና ሳሜስ፤ ሃ ታና ኡሻርክ” ያግስ። እያ ማ ኦጎሮ ዶያዳ ኡሻሱ፤ ያታዳ ዛራዳ ካማሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sisaari, “Tana saamees; haathe tana ushsharki” yaagis. Iya maatha ogoro dooyada ushshasu; yaatada zaarada kammasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሲሣራም፣ “ጠምቶኛልና እባክሽን ውሃ አጠጪኝ” አላት፤ እርሷም የወተት ጮጮውን ከፍታ የሚጠጣውን ሰጠችው፤ እንደ ገናም ሸፈነችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሲሣራም “እባክሽ የምጠጣው ውሃ ስጪኝ፤ በጣም ጠምቶኛል” አላት፤ እርስዋም ከቈዳ የተሠራውን የወተት ዕቃ ከፍታ አጠጣችውና እንደገና ሸፍና ደበቀችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ፀሚአ ኣለኹ እሞ በይዛኺ ዝሰትዮ ቝሩብ ማይ ሃብኒ” በላ። ንሳ ኸዓ ሓርቢ ፈቲሓ ፀባ ኣስተየቶ፤ ሸፈነቶውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ጽሚኤ እየ እሞ በጃኺ ሒደት ማይ ኣስትይኒ በላ። ንሳ ኸአ ሓርቢ ጸባ ፈቲሓ ኣስተየቶ ኸደነቶውም። |