Judges 4:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያኤል ድማ ንሲሰራ ኪቕበሎ ወጺኡ፡ ንዓ ጐይታይ ናባይ ምጻእ፡ በሎ። ኣይትፍራሕ። ምስኣ ናብ ድንኳን ምስ ኣተወ ድማ ብካባ ሸፈነቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያዔልም ሲሣራን ለመቀበል ወጥታ፥ “ግባ፥ ጌታዬ ሆይ፥ ወደ እኔ ግባ፤ አትፍራም” አለችው። ወደ እርስዋም ወደ ድንኳንዋ ገባ፤ በምንጣፍም ሸፈነችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያዔልም ሲሣራን ለመገናኘት ወጥታ። ግባ፥ ጌታዬ ሆይ፥ ወደ እኔ ግባ፤ አትፍራ አለችው። ወደ እርስዋም ወደ ድንኳንዋ ገባ፥ በመጐናጸፊያዋም ሸፈነችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዔልም ወጥታ ሲሣራን ተቀበ ለችውና፥ “ጌታዬ፤ ወደ ውስጥ ግባ፤ ፈጽሞ አትፍራ” አለችው፤ ሲሣራም ወደ ድንኳኗ ገባ፤ እርሷም በልብስ ሸፍና ደበቀችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያኤላ ስሳራ ሞካናዉ ከሳደ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ገላ፤ ሃ ገላ፤ ያዮፓ” ያጋዱ። ዱንካንያ ኢኮ ገልና፥ አ ባረ ቡሉኩዋን ካማዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaa'eela Sisaara mokkanaw kesaade, «Ta godaw, gela; haa gela; yayyoppa» yaagaaddu. Dunkkaaniyaa iikko gelina, Aa bare bullukkuwan kammaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ya7eela Sisaara mokkanaas kezada, «Ta godawu, gela; haa gela; yayyofa» gadus; izi dunkaane giddo izikko geliin iza ba bullukkon kamma qottadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያኤላ ሲሳራ ሞካናስ ኬዛዳ፥ «ታ ጎዳዉ፥ ጌላ፤ ሃ ጌላ፤ ያዮፋ» ጋዱስ፤ ኢዚ ዱንካኔ ጊዶ ኢዚኮ ጌሊን ኢዛ ባ ቡሉኮን ካማ ቆታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያኤላ ስሳራ ሞካናዉ ከያዳ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ገላ፤ ሃ ገላ፤ ያዮፋ” ያጋሱ። እ ዱንካንያ ግዶ ኢኮ ገልን እያ አፍላራ ካማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ya7eela Sisaara mokanaw keyada, “Ta godaw, gela; haa gela; yayyofa” yaagasu. I dunkaaniya giddo iiko gelin iya afilara kammas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያዔልም ወጥታ ሲሣራን ተቀበለችውና፣ “ጌታዬ፤ ወደ ውስጥ ግባ፤ ፈጽሞ አትፍራ” አለችው፤ ሲሣራም ወደ ድንኳኗ ገባ፤ እርሷም በልብስ ሸፍና ደበቀችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዔልም ሲሣራን ልትቀበለው ወጥታ “ጌታዬ ና፥ ወደ ድንኳኔ ግባ፤ ከቶ አትፍራ” አለችው፤ እርሱም ወደ ውስጥ በገባ ጊዜ በልብስ ሸፈነችው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያዔል ድማ ንሲሳራ ኽትቅበሎ ወፂኣ፥ “ጐይታይ! እቶ፥ ኣይትፍራሕ ናባይ እቶ” በለቶ። ናብኣ ናብ ድንኳና ድማ ኣተወ፤ ንሳ ኸዓ ብመጐናፀፍያኣ ሸፈነቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያዔል ድማ ንሲሰራ ኽትቅበሎ ወጺኣ፡ ጐይታይ እቶ፡ ናባይ እቶ፡ ኣይትፍራህ በለቶ። ናብኣ ድማ ናብ ድንኳን አተወ፡ ንሳ ኸአ ወንጮ ኸደነቶ። |