Judges 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባራቅ ግና ነተን ሰረገላታትን ሰራዊትን ክሳዕ ሃሮሰት ኣህዛብ ሰዓቦም፣ ብዘሎ ሰራዊት ሲሰራ ድማ ብሰይፊ ወደቐ። ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባርቅም ሰረገሎችንና ሠራዊቱን እስከ አሕዛብ አሪሶት ድረስ አባረረ፤ የሲሣራም ሠራዊት ሁሉ በሰይፍ ስለት ወደቀ፤ አንድ እንኳ አልቀረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባርቅም ሰረገሎችንና ሠራዊቱን እስከ አሪሶት ድረስ አባረረ፤ የሲሣራም ሠራዊት ሁሉ በሰይፍ ስለት ወደቀ፤ አንድ እንኳ አልቀረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባራቅ ግን የሲሣራን ሠረገሎችና ሠራዊቱን እስከ ሐሮሼት ሐጎይም ድረስ አሳደዳቸው፤ የሲሣራ ሠራዊት በሙሉ በሰይፍ ወደቀ፤ በሕይወት የተረፈ አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባራቅ ሄ ፓራ ጋረቱዋነ ኦላንቻቱዋ ሀሮሼታ-ሀጎዪማ ጋካናዉ የደርሴዳ። ስሳራ ኦላንቻቱ ኡባይ ቃራ ማሻን ሀይቄድኖ፤ እት አሳይነ አትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baaraak'i he paraa gaaretuwaanne olanchchatuwaa Harosheeta-Hagooyiima gakkanaw yedersseedda. Sisaara olanchchatuu ubbay k'ara mashshaan hayk'k'eeddino; itti asaynne attibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baraaqeykka Sisaara para-gaaretanne olanchchata Haroshe-Hagoye gakkanaas yedeththides; Sisaara olanchchatappe issaadeyka attontta ubbayka giththa mashshan wurida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባራቄይካ ሲሳራ ፓራ-ጋሬታኔ ኦላንቻታ ሃሮሼ-ሃጎዬ ጋካናስ ዬዴዴስ፤ ሲሳራ ኦላንቻታፔ ኢሳዴይካ ኣቶንታ ኡባይካ ጊ ማሻን ዉሪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባራቅ ፓራ ጋረታነ ኦላንቾታ ሀሮሴት-ሀጎይማ ጋካናዉ የደስ። ስሳራ ኦላንቾት ኡባይ ማሻን ሀይቅዶሶና፤ እስ አስካ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baaraqi para gaaretanne olanchota Haroseet-Hagoyma gakanaw yedethis. Sisaara olanchoti ubbay mashshan hayqidosona; issi asika attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባርቅ ግን የሲሣራን ሠረገሎችና ሰራዊቱን እስከ አሪሶት ሐጎይም ድረስ አሳደዳቸው፤ የሲሣራ ሰራዊት በሙሉ በሰይፍ ወደቀ፤ በሕይወት የተረፈ አንድም ሰው አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባራቅም ሠረገሎቹንና ሠራዊቱን የአሕዛብ ይዞታ እስከ ሆነችው እስከ ሐሮሼት ድረስ አሳደዳቸው፤ የሲሣራም ሠራዊት በሙሉ በሰይፍ ተገደሉ፤ አንድ ሰው እንኳ አልተረፈም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ባርቅ ድማ ነተን ሰረገላታትን ነቶም ሰራዊትን ደድሕሪኣቶም ስዒቡ ኽሳዕ ትሕዝቶ ኣህዛብ ዝኾነት ኣሪሶት ኣሳጐጎም። ኵሉ ሰራዊት ሲሳራ ኸዓ ብስሕለት ሰይፊ ወደቐ፤ ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ባራቅ ድማ ደድሕሪ እቲ ሰረገላታትን ደድሕሪ ሰራዊትን ስዒቡ ኽሳዕ ሓሮሼትጎይም ሰጎጎም። ብዘሎ ሰራዊት ሲሰራ ኸአ ብስሕለት ሴፍ ወደቐ፡ ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |