Judges 4:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሲሰራን ንዅሎም ሰረገላታቱን ንዅሉ ሰራዊቱን ብስሕለት ሰይፊ ኣብ ቅድሚ ባራቅ ኣደናገሮም። ስለዚ ሲሰራ ካብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሃደመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሲሣራን፥ ሰረገሎቹንም ሁሉ፥ ሠራዊቱንም ሁሉ ከባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት አስደነገጣቸው፤ ሲሣራም ከሰረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሲሣራን ሰረገሎቹንም ሁሉ ሠራዊቱንም ሁሉ ከባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት አስደነገጣቸው፤ ሲሣራም ከሰረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሲሣራንና ሠረገሎቹን ሁሉ በባራቅ ፊት በሰይፍ ስለት እጅግ ተሸንፈው ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ አደረገ፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ስሳራ፥ አ ፓራ ጋረቱዋ ኡባነ አ ኦላንቻቱዋ ኡባ ቃራ ማሻን ባራቃ ስንፐ ባቃትሴዳ። ያትና፥ ስሳር ባረ ፓራ ጋርያፐ ዎደ፥ ገድያን ባቃቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Sisaara, Aa paraa gaaretuwaa ubbaanne Aa olanchchatuwaa ubbaa k'ara mashshaan Baaraak'a sintsaappe bak'atisseeda. Yaatina, Sisaari bare paraa gaariyaappe wod'd'iide, gediyaan bak'ateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Sisaara iza para-gaareta ubbaanne iza olanchchata ubbaa qara giththa mashshan Baraaqe sinththafe baqatissides; hessa gishshas Sisaari ba para-gaareppe wodhdhidi tohora baqatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሲሳራ ኢዛ ፓራ-ጋሬታ ኡባኔ ኢዛ ኦላንቻታ ኡባ ቃራ ጊ ማሻን ባራቄ ሲንፌ ባቃቲሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሲሳሪ ባ ፓራ-ጋሬፔ ዎዲ ቶሆራ ባቃቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ስሳራ፥ እያ ፓራ ጋረታነ እያ ኦላንቾታ ኡባ ባራቃ ማሻስ አድ እሚስ። ያትን፥ ስሳር ባ ፓራ ጋርያፐ ዎድ ቶሆን ባቃትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Sisaara, iya para gaaretanne iya olanchota ubbaa Baaraqa mashshas aathidi immis. Yaatin, Sisaari ba para gaariyape wodhidi tohon baqatis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሲሣራንና ሠረገሎቹን ሁሉ በባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት እጅግ ተሸንፈው ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ አደረገ፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባራቅ ከሠራዊቱ ጋር አደጋ በጣለ ጊዜ እግዚአብሔር ሲሣራን ከሠረገሎቹና ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር በአደናጋሪ ሁከት ላይ እንዲወድቅ አደረገው፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሲሳራን ንዅሉ ሰራዊቱን ኣብ ቅድሚ ባርቅ ብስሕለት ሰይፊ ኣሸበሮም። ሲሳራ ኸዓ ኻብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሃደመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድና ንሲሰራን ንኹሉ ሰረገላታቱን ንኹሉ ሰራዊቱን ኣብ ቅድሚ ባራቅ ብስሕለት ሴፍ ኣሸበሮም። ሲሰራ ኸአ ካብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሀደመ። |