Judges 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲሰራ ድማ ንዅለን ሰረገላታቱን ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላታት ሓጺንን ንዅሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ህዝብን ካብ ሓሮሰት ኣህዛብ ክሳዕ ፈለግ ቂሶን ኣከበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሲሣራም ሰረገሎቹን ሁሉ፥ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች፥ ከእርሱም ጋር የነበሩትን ሕዝቡን ሁሉ ከአሕዛብ አሪሶት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሲሣራም ሰረገሎቹን ሁሉ፥ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች፥ ከእርሱም ጋር የነበሩትን ሕዝቡን ሁሉ ከአሪሶት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከሐሮሼት ሐጎይም እስከ ቂሶን ወንዝ ያለውን ሠራዊቱን በሙሉ አሰባሰበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብራታፐ ኦሰቴዳ ባረ ኡዱፑን ጼቱ ፓራ ጋረቱዋነ ባረናና ደእያ አሳ ኡባ ጼስሲደ፥ ሀሮሼታ-ሀጎዪማፐ ቂሾና ሻፋ ሺሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | birataappe oosetteedda bare udduppun s'eetu paraa gaaretuwaanne barenana de'iyaa asaa ubbaa s'eesissiide, Harosheeta-Hagooyiimappe K'iishoona Shaafaa shiishsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sisaarikka biratappe oosettida uddufun xeetu para-gaaretanne banara diza olanchchata ubbaa xeygisidi Haroshe-Hagoyeppe Qisoone shaafa shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲሳሪካ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኡዱፉን ጼቱ ፓራ-ጋሬታኔ ባናራ ዲዛ ኦላንቻታ ኡባ ጼይጊሲዲ ሃሮሼ-ሃጎዬፔ ቂሶኔ ሻፋ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡዱፉን ፄቱ ብራታ ፓራ ጋረታነ ባራ ደእያ አሳ ኡባ ፄግስድ፥ ሀሮሴት-ሀጎይማፐ ቅሶና ሻፋ ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | uddufun xeetu birata para gaaretanne baara de7iya asa ubbaa xeegisidi, Haroseet-Hagoymape Qisoona shaafa shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከአሪሶት ሐጎይም እስከ ቂሶን ወንዝ ያለውን ሰራዊቱን በሙሉ አሰባሰበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሲሣራም ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከእርሱ ጋር የነበረውን ሠራዊት ሁሉ የአሕዛብ ይዞታ ከነበረችው ከሐሮሼት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሲሳራ፥ ንዅለን እተን ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላታት ሓፂንን ምስኡ ዝነበረ ዅሉ ህዝብን ትሕዝቶ ኣህዛብ ካብ ዝኾነት ካብ ኣሪሶት ናብ ሩባ ቂሶን ኣኽተተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሲሶራ ንኹሉ ሰረገላታቱ፡ ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላ ሓጺንን ምስኡ ዝነበረ ኹሉ ህዝብን ካብ ሓሮሼትጎይም ናብ ርባ ቂሶን ኣኽተተ። |