Judges 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሲሰራ ድማ ንዅለን ሰረገላታቱን ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላታት ሓጺንን ንዅሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ህዝብን ካብ ሓሮሰት ኣህዛብ ክሳዕ ፈለግ ቂሶን ኣከበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሲሣ​ራም ሰረ​ገ​ሎ​ቹን ሁሉ፥ ዘጠኝ መቶ የብ​ረት ሰረ​ገ​ሎች፥ ከእ​ር​ሱም ጋር የነ​በ​ሩ​ትን ሕዝ​ቡን ሁሉ ከአ​ሕ​ዛብ አሪ​ሶት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበ​ሰ​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሲሣራም ሰረገሎቹን ሁሉ፥ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች፥ ከእርሱም ጋር የነበሩትን ሕዝቡን ሁሉ ከአሪሶት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከሐሮሼት ሐጎይም እስከ ቂሶን ወንዝ ያለውን ሠራዊቱን በሙሉ አሰባሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብራታፐ ኦሰቴዳ ባረ ኡዱፑን ጼቱ ፓራ ጋረቱዋነ ባረናና ደእያ አሳ ኡባ ጼስሲደ፥ ሀሮሼታ-ሀጎዪማፐ ቂሾና ሻፋ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) birataappe oosetteedda bare udduppun s'eetu paraa gaaretuwaanne barenana de'iyaa asaa ubbaa s'eesissiide, Harosheeta-Hagooyiimappe K'iishoona Shaafaa shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sisaarikka biratappe oosettida uddufun xeetu para-gaaretanne banara diza olanchchata ubbaa xeygisidi Haroshe-Hagoyeppe Qisoone shaafa shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲሳሪካ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኡዱፉን ጼቱ ፓራ-ጋሬታኔ ባናራ ዲዛ ኦላንቻታ ኡባ ጼይጊሲዲ ሃሮሼ-ሃጎዬፔ ቂሶኔ ሻፋ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡዱፉን ፄቱ ብራታ ፓራ ጋረታነ ባራ ደእያ አሳ ኡባ ፄግስድ፥ ሀሮሴት-ሀጎይማፐ ቅሶና ሻፋ ሺሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) uddufun xeetu birata para gaaretanne baara de7iya asa ubbaa xeegisidi, Haroseet-Hagoymape Qisoona shaafa shiishis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከአሪሶት ሐጎይም እስከ ቂሶን ወንዝ ያለውን ሰራዊቱን በሙሉ አሰባሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሲሣራም ዘጠኝ መቶ የብረት ሠረገሎችንና ከእርሱ ጋር የነበረውን ሠራዊት ሁሉ የአሕዛብ ይዞታ ከነበረችው ከሐሮሼት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሲሳራ፥ ንዅለን እተን ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላታት ሓፂንን ምስኡ ዝነበረ ዅሉ ህዝብን ትሕዝቶ ኣህዛብ ካብ ዝኾነት ካብ ኣሪሶት ናብ ሩባ ቂሶን ኣኽተተ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሲሶራ ንኹሉ ሰረገላታቱ፡ ትሽዓተ ሚእቲ ሰረገላ ሓጺንን ምስኡ ዝነበረ ኹሉ ህዝብን ካብ ሓሮሼትጎይም ናብ ርባ ቂሶን ኣኽተተ።