Judges 4:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ደቂ ሆባብ፡ ሓሙስ ሙሴ ዝመጸ ሄበር፡ እቲ ቄናዊ ድማ፡ ካብ ኬናውያን ተፈልዩ፡ ክሳዕ እቲ ኣብ ቀደስ ዘሎ ጐልጐል ሰናይም ድንኳኑ ኣንበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቄና​ዊ​ውም ሔቤር ከሙሴ አማት ከኢ​ዮ​ባብ ልጆች ከቄ​ና​ው​ያን ተለ​ይቶ ድን​ኳ​ኑን በቃ​ዴስ አጠ​ገብ እስከ ነበ​ረው ታላቅ ዛፍ ድረስ ተከለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቄናዊውም ሔቤር ከሙሴ አማት ከኦባብ ልጆች ከቄናውያን ተለይቶ ድንኳኑን በቃዴስ አጠገብ በጻዕናይም እስከ ነበረው እስከ ትልቁ ዛፍ ድረስ ተከለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ ቄናዊው ሔቤር፥ ዐማች የአባብ ልጆች ከሆኑት ከሌሎቹ ቄናውያን ተለይቶ በቃዴስ አጠገብ ጻዕናይም ከተባለ ቦታ ከሚገኘው ባሉጥ ዛፍ አጠገብ ድንኳኑን ተክሎ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሄቤራ ጌተትያ እት ብታኒ ደኤ፤ እ ቄና አሳ፤ እ ሙሴ ቦሉዋ ሆባባ ያራ። እ ሀራ ቄናቱዋፐ ሻከቲደ፥ ቀዴሻኮ ሺቂደ፥ ዛእናኒማን ደእያ ዎላ ማታን ባረ ዱንካንያ ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Hebeera geetettiyaa itti bitanii de'ee; I K'eena asaa; I Muse bolluwaa Hobaaba yara. I hara K'eenatuwaappe shaakettiide, K'edeeshakko shiik'iide, Za'inaaniiman de'iyaa wolaa matan bare dunkkaaniyaa d'ogeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Qenaawe dere as Heebere geetettizayssi Muse bollo Hobaabe nayta Qenaawe dere asappe shaakettides; histtidi Qaadeesekko shiiqidi Zanaanimen gita wola garsan ba dunkaane tokkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ቄናዌ ዴሬ ኣስ ሄቤሬ ጌቴቲዛይሲ ሙሴ ቦሎ ሆባቤ ናይታ ቄናዌ ዴሬ ኣሳፔ ሻኬቲዴስ፤ ሂስቲዲ ቃዴሴኮ ሺቂዲ ዛናኒሜን ጊታ ዎላ ጋርሳን ባ ዱንካኔ ቶኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ቄና አስ ግድዳ ሄቤር፥ ሙሰ ቦሎይ፥ ሆባባ ያራይ ሀራ ቄናታፐ ሻከትድ ቃደሳ ማታን ዘናንመን ደእያ ዎላ ማታን ባ ዱንካንያ ቶክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Qeena asi gidida Hebeeri, Muse bolloy, Hobaaba yaray hara Qeenatape shaaketidi Qaadesa matan Zenaanimen de7iya wolaa matan ba dunkaaniya tokis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ቄናዊው ሔቤር፣ የሙሴ ዐማች የአባብ ልጆች ከሆኑት ከሌሎቹ ቄናውያን ተለይቶ በቃዴስ አጠገብ ጻዕናይም ከተባለ ቦታ ከሚገኘው ትልቅ ወርካ ጥግ ድንኳኑን ተክሎ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀኔናዊው ሔቤር የሙሴ ዐማት ከነበረው ከሆባብ ልጆች ከቄናውያን ተለየ፤ ወደ ቃዴስ ቀረብ ብሎ በጸእናይም በሚገኘው በታላቁ ዛፍ አጠገብ ድንኳኑን ተከለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሔቤር እቲ ቄናዊ ግና ኻብቶም ቄናውያን፥ ደቂ ኦባብ ሓሙ ሙሴ ተፈልዩ፤ ኣብ ጥቓ ቃዴስ፥ ኣብ ፃዕናይም ክሳዕ ዘሎ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ኦም ድንኳኑ ተኸለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሔበር ቄናዊ ግና ካብቶም ቄናውያን፡ ደቂ ዩባብ ሓሙ ሙሴ፡ ተፈልቱ ነበረ፡ ድንኳኑ ድማ ኽሳዕ እቲ ኣብ ጥቓ ቃዴስ፡ ኣብ ጻዓናይም ዘሎ ድዋ ተኺሉ ነበረ።