Judges 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቂ ሆባብ፡ ሓሙስ ሙሴ ዝመጸ ሄበር፡ እቲ ቄናዊ ድማ፡ ካብ ኬናውያን ተፈልዩ፡ ክሳዕ እቲ ኣብ ቀደስ ዘሎ ጐልጐል ሰናይም ድንኳኑ ኣንበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቄናዊውም ሔቤር ከሙሴ አማት ከኢዮባብ ልጆች ከቄናውያን ተለይቶ ድንኳኑን በቃዴስ አጠገብ እስከ ነበረው ታላቅ ዛፍ ድረስ ተከለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቄናዊውም ሔቤር ከሙሴ አማት ከኦባብ ልጆች ከቄናውያን ተለይቶ ድንኳኑን በቃዴስ አጠገብ በጻዕናይም እስከ ነበረው እስከ ትልቁ ዛፍ ድረስ ተከለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ቄናዊው ሔቤር፥ ዐማች የአባብ ልጆች ከሆኑት ከሌሎቹ ቄናውያን ተለይቶ በቃዴስ አጠገብ ጻዕናይም ከተባለ ቦታ ከሚገኘው ባሉጥ ዛፍ አጠገብ ድንኳኑን ተክሎ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሄቤራ ጌተትያ እት ብታኒ ደኤ፤ እ ቄና አሳ፤ እ ሙሴ ቦሉዋ ሆባባ ያራ። እ ሀራ ቄናቱዋፐ ሻከቲደ፥ ቀዴሻኮ ሺቂደ፥ ዛእናኒማን ደእያ ዎላ ማታን ባረ ዱንካንያ ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Hebeera geetettiyaa itti bitanii de'ee; I K'eena asaa; I Muse bolluwaa Hobaaba yara. I hara K'eenatuwaappe shaakettiide, K'edeeshakko shiik'iide, Za'inaaniiman de'iyaa wolaa matan bare dunkkaaniyaa d'ogeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Qenaawe dere as Heebere geetettizayssi Muse bollo Hobaabe nayta Qenaawe dere asappe shaakettides; histtidi Qaadeesekko shiiqidi Zanaanimen gita wola garsan ba dunkaane tokkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ቄናዌ ዴሬ ኣስ ሄቤሬ ጌቴቲዛይሲ ሙሴ ቦሎ ሆባቤ ናይታ ቄናዌ ዴሬ ኣሳፔ ሻኬቲዴስ፤ ሂስቲዲ ቃዴሴኮ ሺቂዲ ዛናኒሜን ጊታ ዎላ ጋርሳን ባ ዱንካኔ ቶኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ቄና አስ ግድዳ ሄቤር፥ ሙሰ ቦሎይ፥ ሆባባ ያራይ ሀራ ቄናታፐ ሻከትድ ቃደሳ ማታን ዘናንመን ደእያ ዎላ ማታን ባ ዱንካንያ ቶክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Qeena asi gidida Hebeeri, Muse bolloy, Hobaaba yaray hara Qeenatape shaaketidi Qaadesa matan Zenaanimen de7iya wolaa matan ba dunkaaniya tokis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ቄናዊው ሔቤር፣ የሙሴ ዐማች የአባብ ልጆች ከሆኑት ከሌሎቹ ቄናውያን ተለይቶ በቃዴስ አጠገብ ጻዕናይም ከተባለ ቦታ ከሚገኘው ትልቅ ወርካ ጥግ ድንኳኑን ተክሎ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀኔናዊው ሔቤር የሙሴ ዐማት ከነበረው ከሆባብ ልጆች ከቄናውያን ተለየ፤ ወደ ቃዴስ ቀረብ ብሎ በጸእናይም በሚገኘው በታላቁ ዛፍ አጠገብ ድንኳኑን ተከለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሔቤር እቲ ቄናዊ ግና ኻብቶም ቄናውያን፥ ደቂ ኦባብ ሓሙ ሙሴ ተፈልዩ፤ ኣብ ጥቓ ቃዴስ፥ ኣብ ፃዕናይም ክሳዕ ዘሎ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ኦም ድንኳኑ ተኸለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሔበር ቄናዊ ግና ካብቶም ቄናውያን፡ ደቂ ዩባብ ሓሙ ሙሴ፡ ተፈልቱ ነበረ፡ ድንኳኑ ድማ ኽሳዕ እቲ ኣብ ጥቓ ቃዴስ፡ ኣብ ጻዓናይም ዘሎ ድዋ ተኺሉ ነበረ። |