Judges 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ንእግዚኣብሄር ምስ ጸውዑ፡ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ዘድሓኖም መድሓኒ ኣልዓለሎም፡ ንሱ ድማ ዖትኒኤል ወዲ ኬናዝ፡ ንእሽቶ ሓው ካሌብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኹ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለእ​ስ​ራ​ኤል መድ​ኀ​ኒ​ትን አስ​ነ​ሣ​ላ​ቸው። የካ​ሌብ የታ​ናሽ ወን​ድሙ የቄ​ኔዝ ልጅ ጎቶ​ን​ያ​ልም አዳ​ና​ቸው፤ ለእ​ር​ሱም ታዘ​ዙ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም የሚያድናቸውን አዳኝ የካሌብን የታናሽ ወንድሙን የቄኔዝን ልጅ ጎቶንያልን አስነሣላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን ወደ ጌታ በጮኹ ጊዜ ግን፥ ጌታ የካሌብን ታናሽ ወንድም የቄኔዝን ልጅ ዖትኒኤልን ታዳጊ አድርጎ አስነሣላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ዋሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንታ አሽያ ኡራ ኪቴዳ፤ እካ ካሌባ ቴፋ እሻ ቃናዛ ናኣ ኦትንኤላ ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw waasseedda wode, unttuntta ashshiyaa uraa kiitteedda; ikka Kaaleeba teefa ishaa K'anaaza na'aa Otini'eela geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Isra7eele asay GODAAS waassida wode GODAY istta ashshanaas ashshizaade kiittides; izikka Kaalebes kaalo isha Qenaaze naa Otin7eele geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ዋሲዳ ዎዴ ጎዳይ ኢስታ ኣሻናስ ኣሺዛዴ ኪቲዴስ፤ ኢዚካ ካሌቤስ ካሎ ኢሻ ቄናዜ ና ኦቲንኤሌ ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስራኤለ አሳይ ጎዳኮ ዋስዳ ዎደ ኤንታ አሽያ፥ ካለባ ካሎ እሻ ቃናዘ ናኣ ጎቶንያላ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isra7eele asay Godaako waassida wode enta ashshiya, Kaaleba kaalo ishaa Qanaze na7aa Gotoniyala denthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር በጮኹ ጊዜ ግን የካሌብን ታናሽ ወንድም የቄኔዝን ልጅ ጎቶንያልን ታዳጊ አድርጎ አስነሣላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም የሚያድናቸውን አዳኝ የካሌብ ታናሽ ወንድም ልጅ የሆነውን የቄኔዝን ልጅ ዖትኒኤልን አስነሣቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ደቂ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንደቂ እስራኤል ዘድሕኖም መድሓኒ፥ ንጎቶንያል ኣተስአሎም፤ ንሱ ወዲ ቄኔዝ፥ ወዲ ንእሽተይ ሓዉ ንካሌብ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ዶብ ርስቱ፡ ኣብ ሰሜን ከረን ጋዓሽ፡ ኣብ ቲምናትሔረስ፡ ኣብ ከረን ኤፍሬም ቀበርዎ።