Judges 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እስራኤል ተላዕለ፡ ኣብ ኢድ ኩሻን-ሪስታይም ንጉስ መሶጶታምያ ድማ ሸጦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ፈጽሞ ተቈጣ፤ በወ​ን​ዞ​ችም መካ​ከል ባለች በሶ​ርያ ንጉሥ በኩ​ሳ​ር​ሳ​ቴም እጅ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ለኩ​ሳ​ር​ሳ​ቴም ስም​ንት ዓመት ተገ​ዙ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ በመስጴጦምያ ንጉሥ በኵሰርሰቴም እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ለኵሰርሰቴም ስምንት ዓመት ተገዙለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በእስራኤላውያን ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ስለዚህ ለመስጴጦምያ ንጉሥ ለኩሽን-ሪሽዓታይም አሳልፎ ሰጣቸው፤ እስራኤላውያንም ለኩሽን-ሪሽዓታይም ስምንት ዓመት በባርነት ተገዙለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ሀንቁ እስራኤልያ አሳ ቦላ ኤጽ ከሴዳ፤ ያትና፥ መና ጎዳይ ማስጰጾምያ ጋድያ ካትያ ኩሻን-ርሽአታይማ ኩሽያን ኡንቱንታ አደ እሜዳ፤ ኡንቱንቱ አዉ ሆስፑን ላይ ሞደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Godaa hank'k'uu Israa'eeliyaa asaa bolla ees's'i kesseedda; yaatina, Med'inaa Goday Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Kaatiyaa Kushaani-Rish"ataymma kushiyan unttuntta aatsiide immeedda; unttunttu aw hosppun laytsaa moodetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAA hanqoy Isra7eele asaa bolla eexxi kezides; GODAY Masophexoomya biitta kawo Kushaan-Arishataye kushen istta aaththi immides; isttika izas osppun layth haarettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ሃንቆይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺ ኬዚዴስ፤ ጎዳይ ማሶጴጾምያ ቢታ ካዎ ኩሻን-ኣሪሻታዬ ኩሼን ኢስታ ኣ ኢሚዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛስ ኦስፑን ላይ ሃሬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሀንቆይ እስራኤለ አሳ ቦላ ኤፅስ። ጎዳይ ማሰጰፆመ ካዋ ኩሻን-ርሻታይም ኤንታ ሃራና መላ አድ እምን፥ ኤንቲ እያዉ ሆስፑን ላይ ሃረትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Godaa hanqoy Isra7eele asaa bolla eexis. Goday Masephexoome kawa Kushan-Rishataymi enta haarana mela aathidi immin, enti iyaw hospun laythi haaretidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ስለዚህ ለመስጴጦምያ ንጉሥ ለኵስርስቴም አሳልፎ ሰጣቸው፤ እስራኤላውያንም ስምንት ዓመት በባርነት ተገዙለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ የእግዚአብሔር ቊጣ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ነደደ፤ ለመስጴጦምያው ንጉሥ ለኩሻን ፊሽዓታይም አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ለኩሻን ሪሽዓታይም ስምንት ዓመት ተገዙለት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነደደ እሞ፥ ናብ ኢድ ኵሰርሰቴም ንጉስ መስጴጦምያ ኣሕሊፉ ሃቦም። ደቂ እስራኤል ድማ ንኵሰርሰቴም ሸሞንተ ዓመት ተገዝእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ወዲ ነዌ፡ ባርያ እግዚኣብሄር፡ ከአ ወዲ ሚእትን ዓሰርተ ዓመት ምስ ኮነ ሞተ።