Judges 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከኣ ረሲዖም ንበዓልን ንቆጥቋጥን ኣገልገሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ አደ​ረጉ፤ አም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ረስ​ተው በዓ​ሊ​ም​ንና አስ​ታ​ሮ​ትን አመ​ለኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አደረጉ፥ አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረስተው በኣሊምንና አስታሮትን አመለኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን በጌታ ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ አምላካቸውን ጌታንም ረሱ፤ በኣልንና አስታሮትን አመለኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ዶጊደ፥ ባኣላነ አሼሮ ጌተትያ ጾሳቶ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda. Unttunttu Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa dogiide, Ba'aalanne Asheero geetettiyaa s'oossatoo goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay GODAA sinththan iita miish ooththides; istti GODAA bantta Xoossa aggidi Ba7aalenne Asheero geetettiza eeqa xoossatas goynnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢስቲ ጎዳ ባንታ ጾሳ ኣጊዲ ባኣሌኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ኤንቲ ጎዳ ባንታ ፆሳ ዶግድ፥ ባኣለነ አሼራ ጌተትያ ፆሳታ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Enti Godaa banta Xoossaa dogidi, Ba7aalenne Asheera geetetiya xoossata goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ እግዚአብሔር አምላካቸውንም ረሱ፤ የበኣልንና የአስታሮትን አማልክት አመለኩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረጉ፤ አምላካቸውን እግዚአብሔርንም ትተው በዓልና አሼራን አመለኩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኵሉ ኽፉእ ዝኾነ ነገር ገበሩ፤ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ረሲዖም ድማ ነቶም በዓሊምን ኣስታሮትን ዝበሃሉ ጣዖታት ኣምለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ህዝቢ ድማ፡ ብኹሉ ዘበን እያሱን ብኹሉ ዘበን እቶም ብድሕሪ እያሱ ነዊሕ ዝጸንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገብረሎም ዓብዩ ግብሪ ዝረአዩ ዓባይትን፡ ንእግዚኣብሄር ኣገልገልዎ።