Judges 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ እግዚኣብሄር ነቲ ብኢድ ሙሴ ንኣቦታቶም ዝኣዘዞ ትእዛዛት ክሰምዑ እንተ ዀይኖም ምእንቲ ኺፈልጡ፡ ብእኦም ኣቢሎም ንእስራኤል ፈተኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሙሴ እጅ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ያዘ​ዘ​ውን ትእ​ዛዝ መስ​ማ​ታ​ቸው እን​ዲ​ታ​ወቅ እስ​ራ​ኤል ይፈ​ተ​ኑ​ባ​ቸው ዘንድ እነ​ዚህ ቀሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ለአባቶቻቸው ያዘዘውን ትእዛዝ መስማታቸው እንዲታወቅ እስራኤል ይፈተኑባቸው ዘንድ እነዚህ ቀሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ጌታ በሙሴ አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻቸው የሰጣቸውን ትእዛዞች እስራኤላውያን ያከብሩ ወይም አያከብሩ እንደሆነ ለማወቅ ለእስራኤል መፈተኛዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና ካሰ እስራኤልያ ማይዛ አሳ አዋቶ እሜዳ አዛዙዋ ኡንቱንቱ አዛዘትንቶ አዛዘተነንቶ ፓጭሳናዉ ኡንቱንታ አሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Muse baggana kase Israa'eeliyaa mayza asaa aawaatoo immeedda azazuwaa unttunttu azazettintto azazettenentto paac'issanaw unttuntta ashsheeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse baggara kase Isra7eele aawatas immida azazo istti azazettizaakkonne azazettonttaako shaakki eranaas isttas paace gidana mala he attida asata heen ashshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ካሴ ኢስራኤሌ ኣዋታስ ኢሚዳ ኣዛዞ ኢስቲ ኣዛዜቲዛኮኔ ኣዛዜቶንታኮ ሻኪ ኤራናስ ኢስታስ ፓጬ ጊዳና ማላ ሄ ኣቲዳ ኣሳታ ሄን ኣሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ባጋራ ካሰ እስራኤለ ማይዛታስ እምዳ ኪታ ኤንቲ ኪተትያኮነ ኪተቶናኮ ፓጫናዉ ኤንታ ከሶና አግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse baggara kase Isra7eele mayzatas immida kiita enti kiitetiyakonne kiitetonaako paacanaw enta kessonna aggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ፣ እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለቀደሙ አባቶቻቸው የሰጠውን ትእዛዞች ማክበር አለማክበራቸውን ለማወቅ መፈተኛ እንዲሆኑ እዚያው የቀሩ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻቸው የሰጣቸውን ትእዛዞች እስራኤላውያን ያከብሩ ወይም አያከብሩ እንደ ሆነ ለማወቅ ለእስራኤል መፈተኛዎች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ብሙሴ ኣቢሉ ነቦታቶም ዝኣዘዞም ትእዛዛት እግዚኣብሄር ዝፍፅሙ እንተ ኾይኖም ምእንቲ ኽፈልጥ፥ ደቂ እስራኤል ክፍተኑሎም እዚኣቶም ተረፉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኹሎም ደቂ እስራኤል እዘን ቃላት እዚኤን ምስ ተዛረቦም፡ እቶም ህዝቢ ደሃዮም ዓው ኣቢሎም በኸዩ።