Judges 3:28 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ንጸላእትኹም ንሞኣባውያን ኣብ ኢድኩም ሂብዎም እዩ እሞ፡ ስዓቡኒ፡ በሎም። ደድሕሪኡ ወሪዶም ድማ ንመሳገሪ ዮርዳኖስ ናብ ሞኣብ ወሰዱ፡ ሓደ እኳ ክሓልፍ ኣይፈቐዱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እግዚአብሔር አምላክ ጠላቶቻችንን ሞዓባውያንን በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶናልና ተከተሉኝ” አላቸው። ተከትለውትም ወረዱ፤ ወደ ሞዓብም የሚያሻግረውን የዮርዳኖስን መሻገርያ ያዙ፤ ማንም ሰው እንዲያልፍ አልፈቀዱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እግዚአብሔር ጠላቶቻችሁን ሞዓባውያንን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተከተሉኝ አላቸው። ተከትለውትም ወረዱ፥ ወደ ሞዓብም የሚያሻግረውን የዮርዳኖስን መሻገርያ ያዙ፥ ማንንም አላሳለፉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም “ጠላታችሁን ሞዓብን ጌታ በእጃችሁ አሳልፎ ስለሰጣችሁ ተከተሉኝ” በማለት አዘዛቸው፤ እነርሱም ተከትለውት ወረዱ፤ ከዚያም ከዮርዳኖስ ወደ ሞዓብ የሚያሻግሩትን ስፍራዎች በመያዝ አንድም ሰው እንዳያልፍ ከለከሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ፥ “ታና ካልተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተንቱ ሞርከቱዋ፥ ሞኣባቱዋ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ” ያጌዳ። አ ካሊደ ዎደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕንያ ሳአቱዋ ኦይቄድኖ፤ ሞኣበ አሳፐ እት ኡራይነ ሄዋና አናዳን ተኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta, «Taana kaallite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday hinttenttu morkkatuwaa, Moo'aabatuwaa hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda» yaageedda. Aa kaalliide wod'd'iide, Yorddaanoosa Shaafaa pinniyaa sa'atuwaa oyk'k'eeddino; Moo'aabe asaappe itti uraynne hewaana aad'd'enaaddan te"eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi isttas, «Tana kaallite; ays giikko GODAY intte morkketa, Mo7aabeta intte kushen aaththi immides» gides. Hizgiin iza kaalli wodhdhidi Yordaanoose shaafappe gede Mo7aabe pinththiza purdeza oykkidi issaadeyka heera kanththontta mala diggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታስ፥ «ታና ካሊቴ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ኢንቴ ሞርኬታ፥ ሞኣቤታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ። ሂዝጊን ኢዛ ካሊ ዎዲ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ጌዴ ሞኣቤ ፒንዛ ፑርዴዛ ኦይኪዲ ኢሳዴይካ ሄራ ካንንታ ማላ ዲጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታኮ፥ “ታና ካልተ፤ ጎዳይ ህንተ ሞርከታ፥ ሞአበታ ህንተ ኩሸን አድ እሚስ” ያግስ። ኤንቲ እያ ካል ዎድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንያ በሳ ኦይክዶሶና። ሞአበ አሳፐ እስ አስካ ያራ አና መላ ተቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I entako, “Tana kaallite; Goday hinte morketa, Moo7abeta hinte kushen aathidi immis” yaagis. Enti iya kaalli wodhidi, Yordaanose shaafa pinniya bessaa oykidosona. Moo7abe asape issi asika yaara aadhona mela teqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “ጠላታችሁን ሞዓብን እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ስለ ሰጣችሁ ተከተሉኝ” በማለት አዘዛቸው፤ እነርሱም ተከትለውት ወረዱ፤ ከዚያም ከዮርዳኖስ ወደ ሞዓብ የሚያሻግሩትን መልካዎች በመያዝ አንድም ሰው እንዳያልፍ ከለከሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አላቸው “እኔን ተከተሉኝ! እግዚአብሔር በጠላቶቻችሁ በሞአባውያን ላይ ድልን ያጐናጽፋችኋል።” ስለዚህም እነርሱ ኤሁድን ተከትለው ወረዱ፥ ሞአባውያን የዮርዳኖስን ወንዝ የሚሻገሩበትን ስፍራ ያዙ፤ አንድ ሰው እንኳ በዚያ አልፎ እንዲሄድ አላደረጉም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናዖድ ድማ “እግዚኣብሄር ንሞኣባውያን ፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ኣሕሊፉ ሂቡኩም እዩ እሞ፥ ሰዓቡኒ” በሎም። ተኸቲሎምዎ ኸዓ ወረዱ፤ ነቲ ናብ ሞኣብ ዘሳግር፥ መሳገሪ ዮርዳኖስውን ሓዝዎ፤ ሓደ ሰብ ከም ዘይሓልፍ ድማ ገበሩ። |