Judges 3:27 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ምስ በጽሐ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም መለኸት ነፍሐ፣ ደቂ እስራኤል ድማ ምስኡ ካብቲ ከረን ወረዱ፣ ንሱ ድማ ቀዲሞም ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ወደ እስራኤል ምድር በደረሰ ጊዜ በተራራማው በኤፍራም ሀገር ቀንደ መለከት ነፋ፤ የእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ጋር ከተራራማው ሀገር ወረዱ፤ እርሱም በፊታቸው ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጣም ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ቀንደ መለከት ነፋ፤ የእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ጋር ከተራራማው አገር ወረዱ፥ እርሱም በፊታቸው ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም እንደ ደረሰ፥ በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ እስራኤላውያንም በእርሱ መሪነት ከኰረብታው ላይ አብረውት ወረዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ ገዝያ ጋኬዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ኦላዉ ሺቃናዳን ማላካታ ፑኔዳ፤ አሳይ አ ካሊደ፥ ያፐ ዱገ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema gezziyaa gakkeedda wode, Israa'eeliyaa Asay olaw shiik'anaadan malakataa punneedda; Asay Aa kaalliide, yaappe duge wod'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi he gakkida wode Efreeme deren bolla gezzezan Isra7eele asay olas shiiqana mala zaye punnides; asaykka iza kaallidi heeppe duge wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄ ጋኪዳ ዎዴ ኤፍሬሜ ዴሬን ቦላ ጌዜዛን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦላስ ሺቃና ማላ ዛዬ ፑኒዴስ፤ ኣሳይካ ኢዛ ካሊዲ ሄፔ ዱጌ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ብድ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታ ጋክዳ ዎደ እስራኤለ አሳይ ኦላስ ሺቃና መላ ሞይዘ ፑንን፥ አሳይ እያ ካልድ ዱገ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I bidi derey dariya Efreema biitta gakida wode Isra7eele asay olas shiiqana mela moyze punnin, asay iya kaallidi duge wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚያም እንደ ደረሰ፣ በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ እስራኤላውያንም በእርሱ መሪነት ከኰረብታው ላይ አብረውት ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም ወደ ኮረብታማው ወደ ኤፍሬም አገር እንደ ደረሰ በኤፍሬም ተራራማው አገር የክተት እምቢልታ ነፋ፤ የእስራኤልም ሕዝብ በእርሱ መሪነት ተከትለውት ወረዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ዓዱ ምስ ኣተወ፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ኮይኑ መለኸት ነፍሐ፤ ደቂ እስራኤል ድማ ናብኡ መፁ። መሪሕዎም ከዓ ኻብቲ ዀረብታታት ወረደ፤ ንሳቶምውን ደድሕሪኡ ሰዓቡ። |