Judges 3:27 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ምስ በጽሐ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም መለኸት ነፍሐ፣ ደቂ እስራኤል ድማ ምስኡ ካብቲ ከረን ወረዱ፣ ንሱ ድማ ቀዲሞም ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ ወደ እስ​ራ​ኤል ምድር በደ​ረሰ ጊዜ በተ​ራ​ራ​ማው በኤ​ፍ​ራም ሀገር ቀንደ መለ​ከት ነፋ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከእ​ርሱ ጋር ከተ​ራ​ራ​ማው ሀገር ወረዱ፤ እር​ሱም በፊ​ታ​ቸው ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጣም ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ቀንደ መለከት ነፋ፤ የእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ጋር ከተራራማው አገር ወረዱ፥ እርሱም በፊታቸው ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እዚያም እንደ ደረሰ፥ በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ እስራኤላውያንም በእርሱ መሪነት ከኰረብታው ላይ አብረውት ወረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤፍሬማ ገዝያ ጋኬዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ኦላዉ ሺቃናዳን ማላካታ ፑኔዳ፤ አሳይ አ ካሊደ፥ ያፐ ዱገ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Efireema gezziyaa gakkeedda wode, Israa'eeliyaa Asay olaw shiik'anaadan malakataa punneedda; Asay Aa kaalliide, yaappe duge wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi he gakkida wode Efreeme deren bolla gezzezan Isra7eele asay olas shiiqana mala zaye punnides; asaykka iza kaallidi heeppe duge wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሄ ጋኪዳ ዎዴ ኤፍሬሜ ዴሬን ቦላ ጌዜዛን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦላስ ሺቃና ማላ ዛዬ ፑኒዴስ፤ ኣሳይካ ኢዛ ካሊዲ ሄፔ ዱጌ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ብድ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታ ጋክዳ ዎደ እስራኤለ አሳይ ኦላስ ሺቃና መላ ሞይዘ ፑንን፥ አሳይ እያ ካልድ ዱገ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I bidi derey dariya Efreema biitta gakida wode Isra7eele asay olas shiiqana mela moyze punnin, asay iya kaallidi duge wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዚያም እንደ ደረሰ፣ በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ እስራኤላውያንም በእርሱ መሪነት ከኰረብታው ላይ አብረውት ወረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም ወደ ኮረብታማው ወደ ኤፍሬም አገር እንደ ደረሰ በኤፍሬም ተራራማው አገር የክተት እምቢልታ ነፋ፤ የእስራኤልም ሕዝብ በእርሱ መሪነት ተከትለውት ወረዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ዓዱ ምስ ኣተወ፥ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ኮይኑ መለኸት ነፍሐ፤ ደቂ እስራኤል ድማ ናብኡ መፁ። መሪሕዎም ከዓ ኻብቲ ዀረብታታት ወረደ፤ ንሳቶምውን ደድሕሪኡ ሰዓቡ።