Judges 3:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክሳዕ ዚሓፍሩ ኸኣ ጸንሑ፣ እንሆ ኸኣ፡ ማዕጾታት እቲ መንበር ኣይከፈተን። ስለዚ መፍትሕ ወሲዶም ከፈትዎ፡ እንሆ ድማ ጐይታኦም ሞይቱ ኣብ ምድሪ ወዲቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስኪያፍሩም ድረስ ቈዩ፤ የሰገነቱንም ደጅ እንዳልከፈተ ባዩ ጊዜ መክፈቻውን ወስደው ከፈቱ፤ እነሆም፥ ጌታቸው በምድር ላይ ወድቆ ሞቶም አገኙት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስኪያፍሩም ድረስ እጅግ ዘገዩ፤ የሰገነቱንም ደጅ እንዳልከፈተ ባዩ ጊዜ መክፈቻውን ወስደው ከፈቱ፥ እነሆም፥ ጌታቸው በምድር ወድቆ ሞቶም አገኙት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስኪደክማቸውም ድረስ ጠበቁ፤ ነገር ግን ንጉሡ የእልፍኙን በሮች ባለመክፈቱ ቊልፍ ወስደው ከፈቱ፤ በዚያም ጌታቸው ሞቶ፥ በወለሉም ላይ ተዘርግቶ አገኙት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ናጉ ፖካና ጋካናዉ ሎይ ናጌድኖ። ሽን ካቲ ፐንግያ ዶየናን እጽና፥ ቁልፕያ አኪደ ፐንግያ ዶዬድኖ፤ ባረንቱ ጎዳይ ሀይቂደ፥ ዉይግያን ኩንዴዳዋ በኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu naagu pokkana gakkanaw loytsi naageeddino. Shin kaatii penggiyaa dooyennan is's'ina, k'ulppiyaa akkiide penggiyaa dooyeeddino; barenttu goday hayk'k'iidde, wuyggiyaan kunddeeddawaa be'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Salettana gakkanaas karen eqqi naagida; gido attiin kawoy penge doyontta ixxiin qulpe ekkidi pengeza doyda; istta godaa ahay wuyge bolla porccu gi dizayssa be7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሌታና ጋካናስ ካሬን ኤቂ ናጊዳ፤ ጊዶ ኣቲን ካዎይ ፔንጌ ዶዮንታ ኢጺን ቁልፔ ኤኪዲ ፔንጌዛ ዶይዳ፤ ኢስታ ጎዳ ኣሃይ ዉይጌ ቦላ ፖርጩ ጊ ዲዛይሳ ቤኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሳለታና ጋካናዉ ናግዶሶና። ሽን ካዎይ ፐንግያ ዶዮና እፅን፥ ቁልፐ ኤክድ ፐንግያ ዶይድ፥ ባንታ ጎዳይ ሀይቅድ፥ ዉይገን ኩንድዳይሳ በእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti saletana gakanaw naagidosona. Shin kawoy pengiya dooyonna ixin, qulpe ekidi pengiya dooyidi, banta goday hayqidi, wuygen kundidaysa be7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስኪደክማቸውም ድረስ ጠበቁ፤ ነገር ግን ንጉሡ የዕልፍኙን በሮች ባለመክፈቱ ቍልፍ ወስደው ከፈቱ፤ በዚያም ጌታቸው ሞቶ፣ በወለሉም ላይ ተዘርግቶ አገኙት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መቈየት የሚገባቸውን ያኽል በውጪ ቈዩ፤ ነገር ግን አሁንም በሩ እንዳልተከፈተ ባዩ ጊዜ ቊልፉን ወስደው በሩን ከፈቱ፤ እዚያም ጌታቸው ሞቶ በወለል ላይ መዘርጋቱን ተመለከቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ዝሓፍሩውን የመና ተፀበዩ። ነቲ ማዕፆ ሰገነት ከም ዘይኸፈቶ ምስ ረአዩ፥ መፍትሕ ወሲዶም ከፈትዎ፤ እንሆ ድማ፥ ጐይታኣቶም ሞይቱ ኣብ ምድሪ ወዲቑ ረኸብዎ። |