Judges 3:25 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክሳዕ ዚሓፍሩ ኸኣ ጸንሑ፣ እንሆ ኸኣ፡ ማዕጾታት እቲ መንበር ኣይከፈተን። ስለዚ መፍትሕ ወሲዶም ከፈትዎ፡ እንሆ ድማ ጐይታኦም ሞይቱ ኣብ ምድሪ ወዲቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ኪ​ያ​ፍ​ሩም ድረስ ቈዩ፤ የሰ​ገ​ነ​ቱ​ንም ደጅ እን​ዳ​ል​ከ​ፈተ ባዩ ጊዜ መክ​ፈ​ቻ​ውን ወስ​ደው ከፈቱ፤ እነ​ሆም፥ ጌታ​ቸው በም​ድር ላይ ወድቆ ሞቶም አገ​ኙት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስኪያፍሩም ድረስ እጅግ ዘገዩ፤ የሰገነቱንም ደጅ እንዳልከፈተ ባዩ ጊዜ መክፈቻውን ወስደው ከፈቱ፥ እነሆም፥ ጌታቸው በምድር ወድቆ ሞቶም አገኙት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስኪደክማቸውም ድረስ ጠበቁ፤ ነገር ግን ንጉሡ የእልፍኙን በሮች ባለመክፈቱ ቊልፍ ወስደው ከፈቱ፤ በዚያም ጌታቸው ሞቶ፥ በወለሉም ላይ ተዘርግቶ አገኙት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ናጉ ፖካና ጋካናዉ ሎይ ናጌድኖ። ሽን ካቲ ፐንግያ ዶየናን እጽና፥ ቁልፕያ አኪደ ፐንግያ ዶዬድኖ፤ ባረንቱ ጎዳይ ሀይቂደ፥ ዉይግያን ኩንዴዳዋ በኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu naagu pokkana gakkanaw loytsi naageeddino. Shin kaatii penggiyaa dooyennan is's'ina, k'ulppiyaa akkiide penggiyaa dooyeeddino; barenttu goday hayk'k'iidde, wuyggiyaan kunddeeddawaa be'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salettana gakkanaas karen eqqi naagida; gido attiin kawoy penge doyontta ixxiin qulpe ekkidi pengeza doyda; istta godaa ahay wuyge bolla porccu gi dizayssa be7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሌታና ጋካናስ ካሬን ኤቂ ናጊዳ፤ ጊዶ ኣቲን ካዎይ ፔንጌ ዶዮንታ ኢጺን ቁልፔ ኤኪዲ ፔንጌዛ ዶይዳ፤ ኢስታ ጎዳ ኣሃይ ዉይጌ ቦላ ፖርጩ ጊ ዲዛይሳ ቤኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሳለታና ጋካናዉ ናግዶሶና። ሽን ካዎይ ፐንግያ ዶዮና እፅን፥ ቁልፐ ኤክድ ፐንግያ ዶይድ፥ ባንታ ጎዳይ ሀይቅድ፥ ዉይገን ኩንድዳይሳ በእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti saletana gakanaw naagidosona. Shin kawoy pengiya dooyonna ixin, qulpe ekidi pengiya dooyidi, banta goday hayqidi, wuygen kundidaysa be7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስኪደክማቸውም ድረስ ጠበቁ፤ ነገር ግን ንጉሡ የዕልፍኙን በሮች ባለመክፈቱ ቍልፍ ወስደው ከፈቱ፤ በዚያም ጌታቸው ሞቶ፣ በወለሉም ላይ ተዘርግቶ አገኙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መቈየት የሚገባቸውን ያኽል በውጪ ቈዩ፤ ነገር ግን አሁንም በሩ እንዳልተከፈተ ባዩ ጊዜ ቊልፉን ወስደው በሩን ከፈቱ፤ እዚያም ጌታቸው ሞቶ በወለል ላይ መዘርጋቱን ተመለከቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክሳዕ ዝሓፍሩውን የመና ተፀበዩ። ነቲ ማዕፆ ሰገነት ከም ዘይኸፈቶ ምስ ረአዩ፥ መፍትሕ ወሲዶም ከፈትዎ፤ እንሆ ድማ፥ ጐይታኣቶም ሞይቱ ኣብ ምድሪ ወዲቑ ረኸብዎ።