Judges 3:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤሁድ ድማ ናብኡ መጸ። ኣብ ሓንቲ ናይ ሓጋይ ክፍሊ ድማ ኮፍ በለ፣ ኩሉ ንርእሱ ዝነበሮ። ኤሁድ ድማ፡ ካብ ኣምላኽ ዝመጸካ መልእኽቲ ኣሎኒ። ካብ መንበሩ ድማ ተንስአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ናዖ​ድም ወደ እርሱ ገባ፤ እር​ሱም በበጋ ቤቱ ሰገ​ነት ለብ​ቻው ተቀ​ምጦ ነበር። ናዖ​ድም፥ “ንጉሥ ሆይ! የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​እ​ክት ለአ​ንተ አለኝ” አለው። ዔግ​ሎ​ምም ከዙ​ፋኑ ተነሣ፥ ቀረ​በ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ናዖድም ወደ እርሱ ቀረበ፤ እርሱም በሰገነት ቤት ለብቻው ተቀምጦ ነበር። ናዖድም። የእግዚአብሔር መልእክት ለአንተ አለኝ አለ። ከዙፋኑም ተነሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡ ሰገነት ላይ ባለው ነፋሻ ዕልፍኝ ውስጥ ብቻውን ተቀምጦ ሳለ ኤሁድ ቀረብ ብሎ፥ “ከእግዚአብሔር ዘንድ ለአንተ ያመጣሁት መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ከዙፋኑ ተነሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ካቲ ፖቅያን ደእያ እት ክፍልያን ባረካ ኡት ደእሽን፥ ኤሁድ አኮ ሺቂደ፥ “ጾሳይ ነዉ ኪቴዳባይ ደኤ” ያጌዳ። ካቲ ባረ ኡቴዳ ሳኣፐ ኤቄዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode kaatii pook'iyaan de'iyaa itti kifiliyaan barekka utti de'ishin, Ehuudi aakko shiik'iide, «S'oossay new kiitteeddabay de'ee» yaageedda. Kaatii bare utteedda sa'aappe ek'k'eedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoy pooqen diza issi carkiza kifilen barkka utti dishin Ehuudey izakko shiiqidi, «Xoossi nees yeddida kiitay dees» gides; kawozikka ba uttidasohoppe dendi eqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ካዎይ ፖቄን ዲዛ ኢሲ ጫርኪዛ ኪፊሌን ባርካ ኡቲ ዲሺን ኤሁዴይ ኢዛኮ ሺቂዲ፥ «ጾሲ ኔስ ዬዲዳ ኪታይ ዴስ» ጊዴስ፤ ካዎዚካ ባ ኡቲዳሶሆፔ ዴንዲ ኤቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ካዎይ ፖቅያ ቦላ እስ ክፍልያን ባርካ ኡትዳሽን፥ ናኦድ እያኮ ሺቅድ፥ “ፆሳይ ነዉ ኪትዳባይ ደኤስ” ያግን፥ ካዎይ ባ ኡትዳ በሳፈ ደንድ ኤቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoy pooqiya bolla issi kifiliyan barka uttidashin, Naa7odi iyako shiiqidi, “Xoossay new kiittidabay de7ees” yaagin, kawoy ba uttida bessaafe dendi eqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ሰገነት ላይ ባለው ነፋሻ ዕልፍኝ ውስጥ ብቻውን ተቀምጦ ሳለ ናዖድ ቀረብ ብሎ፣ “ከእግዚአብሔር ዘንድ ለአንተ ያመጣሁት መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ከዙፋኑ ተነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ንጉሡ በጣራው ላይ ባለው ነፋሻ ክፍል ለብቻው ተቀምጦ ሳለ፥ ኤሁድ ወደ እርሱ ቀረብ ብሎ “ከእግዚአብሔር ለአንተ የተላከ መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ብድግ ብሎ ቆመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናዖድውን ናብኡ ቐረበ፤ ንሱ ኸዓ ኣብ ሰገነት ንበይኑ ተቐሚጡ ነበረ። ናዖድ ድማ “ንኣኻ ዝነግረካ ናይ እግዚኣብሄር መልእኽቲ ኣለኒ” በሎ። እቲ ንጉስ ከዓ ኻብ ዙፋኑ ተስአ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩራ እግዚኣብሄር ከአ ኣብ እስራኤል ነደደ፡ በለ ድማ፡ እዞም ህዝቢ እዚኦም እቲ ነቦታቶም ዝአዘዝክዎም ኪዳነይ ስለ ዘፍረሱ፡ ደሃየይ ከአ ስለ ዘይሰምዑ።