Judges 3:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሁድ ድማ ናብኡ መጸ። ኣብ ሓንቲ ናይ ሓጋይ ክፍሊ ድማ ኮፍ በለ፣ ኩሉ ንርእሱ ዝነበሮ። ኤሁድ ድማ፡ ካብ ኣምላኽ ዝመጸካ መልእኽቲ ኣሎኒ። ካብ መንበሩ ድማ ተንስአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናዖድም ወደ እርሱ ገባ፤ እርሱም በበጋ ቤቱ ሰገነት ለብቻው ተቀምጦ ነበር። ናዖድም፥ “ንጉሥ ሆይ! የእግዚአብሔር መልእክት ለአንተ አለኝ” አለው። ዔግሎምም ከዙፋኑ ተነሣ፥ ቀረበውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናዖድም ወደ እርሱ ቀረበ፤ እርሱም በሰገነት ቤት ለብቻው ተቀምጦ ነበር። ናዖድም። የእግዚአብሔር መልእክት ለአንተ አለኝ አለ። ከዙፋኑም ተነሣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ ሰገነት ላይ ባለው ነፋሻ ዕልፍኝ ውስጥ ብቻውን ተቀምጦ ሳለ ኤሁድ ቀረብ ብሎ፥ “ከእግዚአብሔር ዘንድ ለአንተ ያመጣሁት መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ከዙፋኑ ተነሣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ካቲ ፖቅያን ደእያ እት ክፍልያን ባረካ ኡት ደእሽን፥ ኤሁድ አኮ ሺቂደ፥ “ጾሳይ ነዉ ኪቴዳባይ ደኤ” ያጌዳ። ካቲ ባረ ኡቴዳ ሳኣፐ ኤቄዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode kaatii pook'iyaan de'iyaa itti kifiliyaan barekka utti de'ishin, Ehuudi aakko shiik'iide, «S'oossay new kiitteeddabay de'ee» yaageedda. Kaatii bare utteedda sa'aappe ek'k'eedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawoy pooqen diza issi carkiza kifilen barkka utti dishin Ehuudey izakko shiiqidi, «Xoossi nees yeddida kiitay dees» gides; kawozikka ba uttidasohoppe dendi eqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ካዎይ ፖቄን ዲዛ ኢሲ ጫርኪዛ ኪፊሌን ባርካ ኡቲ ዲሺን ኤሁዴይ ኢዛኮ ሺቂዲ፥ «ጾሲ ኔስ ዬዲዳ ኪታይ ዴስ» ጊዴስ፤ ካዎዚካ ባ ኡቲዳሶሆፔ ዴንዲ ኤቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ካዎይ ፖቅያ ቦላ እስ ክፍልያን ባርካ ኡትዳሽን፥ ናኦድ እያኮ ሺቅድ፥ “ፆሳይ ነዉ ኪትዳባይ ደኤስ” ያግን፥ ካዎይ ባ ኡትዳ በሳፈ ደንድ ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawoy pooqiya bolla issi kifiliyan barka uttidashin, Naa7odi iyako shiiqidi, “Xoossay new kiittidabay de7ees” yaagin, kawoy ba uttida bessaafe dendi eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ሰገነት ላይ ባለው ነፋሻ ዕልፍኝ ውስጥ ብቻውን ተቀምጦ ሳለ ናዖድ ቀረብ ብሎ፣ “ከእግዚአብሔር ዘንድ ለአንተ ያመጣሁት መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ከዙፋኑ ተነሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ንጉሡ በጣራው ላይ ባለው ነፋሻ ክፍል ለብቻው ተቀምጦ ሳለ፥ ኤሁድ ወደ እርሱ ቀረብ ብሎ “ከእግዚአብሔር ለአንተ የተላከ መልእክት አለኝ” አለው፤ ንጉሡም ብድግ ብሎ ቆመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናዖድውን ናብኡ ቐረበ፤ ንሱ ኸዓ ኣብ ሰገነት ንበይኑ ተቐሚጡ ነበረ። ናዖድ ድማ “ንኣኻ ዝነግረካ ናይ እግዚኣብሄር መልእኽቲ ኣለኒ” በሎ። እቲ ንጉስ ከዓ ኻብ ዙፋኑ ተስአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩራ እግዚኣብሄር ከአ ኣብ እስራኤል ነደደ፡ በለ ድማ፡ እዞም ህዝቢ እዚኦም እቲ ነቦታቶም ዝአዘዝክዎም ኪዳነይ ስለ ዘፍረሱ፡ ደሃየይ ከአ ስለ ዘይሰምዑ። |