Judges 3:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ግና ባዕሉ ካብቲ ኣብ ጊልጋል ዝነበረ ማዕድን ተመሊሱ፡ ዎ ንጉስ፡ ስቕ በል፡ ዝበልኩኻ ምስጢራዊ መልእኽቲ ኣሎኒ። እቶም ኣብ ጎድኑ ደው ዝበሉ ዅሎም ድማ ካብኡ ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዔግ​ሎ​ምም ከገ​ል​ገል ከጣ​ዖ​ታቱ ቤት ተመ​ለሰ። ናዖ​ድም፥ “ንጉሥ ሆይ፥ ለብ​ቻህ የም​ነ​ግ​ርህ የም​ሥ​ጢር ነገር አለኝ” አለ፤ ዔግ​ሎ​ምም ሁሉ ከእ​ርሱ ዘንድ እን​ዲ​ወጣ አዘዘ፤ በእ​ር​ሱም ዘንድ የቆ​ሙት ሁሉ ወጡ ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ናዖድ ግን በጌልገላ ከነበሩት ትክል ድንጋዮች ዘንድ ተመልሶ። ንጉሥ ሆይ፥ የምሥጢር ነገር አለኝ አለ፤ ንጉሡም። ዝም በል አለ፤ በዙሪያውም የቆሙት ሁሉ ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ራሱ ግን ጌልጌላ አጠገብ ድንጋዮች ተጠርበው ከሚወጡበት አካባቢ ሲደርስ ወደ ኋላ በመመለስ ወደ ንጉሡ ሄዶ፥ “ንጉሥ ሆይ፤ በምስጢር የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ንጉሡም፥ “ጸጥታ” ሲል፤ አጠገቡ የነበሩትአገልጋዮች በሙሉ ትተውት ወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኤሁድ ገልጋላ ማታን ደእያ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ማታፐ ኤግሎናኮ ጉየ ስም ቢደ፥ “ካትያዉ፥ ታን ነዉ ጹርያባይ ደኤ” ያጌዳ። ካቲ፥ “ጮኡ ጋ!” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን አ ናግያዋንቱ ኡባይ ካረ ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Ehuudi Gelggala matan de'iyaa masetteedda shuchchatuwaa matappe Egiloonakko guyye simmi biide, «Kaatiyaw, taani new s'uuriyaabay de'ee» yaageedda. Kaatii, «C'o"u ga!» yaageedda; hewaappe guyyiyaan Aa naagiyaawanttu ubbay kare keseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Ehuudey Gelgela matan diza masetti eqqida shuchchata matappe Egiloonekko guye simmi biidi, «Kawontoo! Tani inttes yootana xuura miishshi dees» gides. Histtiin kawoy, «Co7u ga!» gides; iza naagizayti ubbay kare kezida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኤሁዴይ ጌልጌላ ማታን ዲዛ ማሴቲ ኤቂዳ ሹቻታ ማታፔ ኤጊሎኔኮ ጉዬ ሲሚ ቢዲ፥ «ካዎንቶ! ታኒ ኢንቴስ ዮታና ጹራ ሚሺ ዴስ» ጊዴስ። ሂስቲን ካዎይ፥ «ጮኡ ጋ!» ጊዴስ፤ ኢዛ ናጊዛይቲ ኡባይ ካሬ ኬዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ናኦድ ጋልጋላ ማታን ደእያ ማሰትዳ ሹቻታ ማታፐ ኤግሎናኮ ጉየ ስም ብድ፥ “ካዋዉ፥ ታ ነዉ ኦድያ እስ ፁር ደኤስ” ያግስ። ካዎይ፥ “ስእ ጋ” ያግስ። እያ ናገይሳት ኡባይ ካረ ከይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Naa7odi Galgala matan de7iya masetida shuchata matape Egloonako guye simmi bidi, “Kawaw, ta new odiya issi xuuri de7ees” yaagis. Kawoy, “Si77i ga” yaagis. Iya naageysati ubbay kare keyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ራሱ ግን ጌልጌላ አጠገብ ድንጋዮች ተጠርበው ከሚወጡበት አካባቢ ሲደርስ ወደ ኋላ በመመለስ ወደ ንጉሡ ሄዶ፣ “ንጉሥ ሆይ፤ በምስጢር የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ንጉሡም፣ “ጸጥታ” ሲል፤ አጠገቡ የነበሩት አገልጋዮች በሙሉ ትተውት ወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኤሁድ ራሱ ግን በጌልገላ አጠገብ ወዳሉት ተጠርበው ወደ ተተከሉ የጣዖት ድንጋዮች ዞር ብሎ ቈየ፤ ወደ ዔግሎንም ተመልሶ “ንጉሥ ሆይ! በግል ለአንተ የምነግርህ አንድ ምሥጢር አለኝ” አለው። እርሱም “ዝም በል” አለው። ስለዚህም ንጉሡ ባለሟሎቹን “እስቲ አንድ ጊዜ ውጪ ቈዩልን!” አላቸው፥ እነርሱም በሙሉ ወጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናዖድ ግና ኻብታ ኣብ ጌልገላ ዘላ ትኹላት ኣእማን ዘለውዋ ስፍራ ተመሊሱ “ኦ ንጉስ! ዝነግረካ ምስጢር ኣለኒ” በሎ። ንሱ ኸዓ “ስቕ በል” በለ። እቶም ምስ ንጉስ ደው ኢሎም ዝነበሩ ዅሎም ከዓ ኻብኡ ወፁ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መስፍን ምስ ሞተ ግና፡ ተመሊሶም ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓቦምን ንኣታቶም ብምግልጋሎምን ብምስጋዶምን ካብ ኣቦታቶም ዝገደደ ተበላሸው። ካብ ግብሮምን ካብ ድርቅና መገዶምን ኣይተረፉን።