Judges 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ግና ባዕሉ ካብቲ ኣብ ጊልጋል ዝነበረ ማዕድን ተመሊሱ፡ ዎ ንጉስ፡ ስቕ በል፡ ዝበልኩኻ ምስጢራዊ መልእኽቲ ኣሎኒ። እቶም ኣብ ጎድኑ ደው ዝበሉ ዅሎም ድማ ካብኡ ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዔግሎምም ከገልገል ከጣዖታቱ ቤት ተመለሰ። ናዖድም፥ “ንጉሥ ሆይ፥ ለብቻህ የምነግርህ የምሥጢር ነገር አለኝ” አለ፤ ዔግሎምም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ እንዲወጣ አዘዘ፤ በእርሱም ዘንድ የቆሙት ሁሉ ወጡ ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናዖድ ግን በጌልገላ ከነበሩት ትክል ድንጋዮች ዘንድ ተመልሶ። ንጉሥ ሆይ፥ የምሥጢር ነገር አለኝ አለ፤ ንጉሡም። ዝም በል አለ፤ በዙሪያውም የቆሙት ሁሉ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ራሱ ግን ጌልጌላ አጠገብ ድንጋዮች ተጠርበው ከሚወጡበት አካባቢ ሲደርስ ወደ ኋላ በመመለስ ወደ ንጉሡ ሄዶ፥ “ንጉሥ ሆይ፤ በምስጢር የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ንጉሡም፥ “ጸጥታ” ሲል፤ አጠገቡ የነበሩትአገልጋዮች በሙሉ ትተውት ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኤሁድ ገልጋላ ማታን ደእያ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ማታፐ ኤግሎናኮ ጉየ ስም ቢደ፥ “ካትያዉ፥ ታን ነዉ ጹርያባይ ደኤ” ያጌዳ። ካቲ፥ “ጮኡ ጋ!” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን አ ናግያዋንቱ ኡባይ ካረ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Ehuudi Gelggala matan de'iyaa masetteedda shuchchatuwaa matappe Egiloonakko guyye simmi biide, «Kaatiyaw, taani new s'uuriyaabay de'ee» yaageedda. Kaatii, «C'o"u ga!» yaageedda; hewaappe guyyiyaan Aa naagiyaawanttu ubbay kare keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Ehuudey Gelgela matan diza masetti eqqida shuchchata matappe Egiloonekko guye simmi biidi, «Kawontoo! Tani inttes yootana xuura miishshi dees» gides. Histtiin kawoy, «Co7u ga!» gides; iza naagizayti ubbay kare kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኤሁዴይ ጌልጌላ ማታን ዲዛ ማሴቲ ኤቂዳ ሹቻታ ማታፔ ኤጊሎኔኮ ጉዬ ሲሚ ቢዲ፥ «ካዎንቶ! ታኒ ኢንቴስ ዮታና ጹራ ሚሺ ዴስ» ጊዴስ። ሂስቲን ካዎይ፥ «ጮኡ ጋ!» ጊዴስ፤ ኢዛ ናጊዛይቲ ኡባይ ካሬ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ናኦድ ጋልጋላ ማታን ደእያ ማሰትዳ ሹቻታ ማታፐ ኤግሎናኮ ጉየ ስም ብድ፥ “ካዋዉ፥ ታ ነዉ ኦድያ እስ ፁር ደኤስ” ያግስ። ካዎይ፥ “ስእ ጋ” ያግስ። እያ ናገይሳት ኡባይ ካረ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Naa7odi Galgala matan de7iya masetida shuchata matape Egloonako guye simmi bidi, “Kawaw, ta new odiya issi xuuri de7ees” yaagis. Kawoy, “Si77i ga” yaagis. Iya naageysati ubbay kare keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ራሱ ግን ጌልጌላ አጠገብ ድንጋዮች ተጠርበው ከሚወጡበት አካባቢ ሲደርስ ወደ ኋላ በመመለስ ወደ ንጉሡ ሄዶ፣ “ንጉሥ ሆይ፤ በምስጢር የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ንጉሡም፣ “ጸጥታ” ሲል፤ አጠገቡ የነበሩት አገልጋዮች በሙሉ ትተውት ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤሁድ ራሱ ግን በጌልገላ አጠገብ ወዳሉት ተጠርበው ወደ ተተከሉ የጣዖት ድንጋዮች ዞር ብሎ ቈየ፤ ወደ ዔግሎንም ተመልሶ “ንጉሥ ሆይ! በግል ለአንተ የምነግርህ አንድ ምሥጢር አለኝ” አለው። እርሱም “ዝም በል” አለው። ስለዚህም ንጉሡ ባለሟሎቹን “እስቲ አንድ ጊዜ ውጪ ቈዩልን!” አላቸው፥ እነርሱም በሙሉ ወጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናዖድ ግና ኻብታ ኣብ ጌልገላ ዘላ ትኹላት ኣእማን ዘለውዋ ስፍራ ተመሊሱ “ኦ ንጉስ! ዝነግረካ ምስጢር ኣለኒ” በሎ። ንሱ ኸዓ “ስቕ በል” በለ። እቶም ምስ ንጉስ ደው ኢሎም ዝነበሩ ዅሎም ከዓ ኻብኡ ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መስፍን ምስ ሞተ ግና፡ ተመሊሶም ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ብምስዓቦምን ንኣታቶም ብምግልጋሎምን ብምስጋዶምን ካብ ኣቦታቶም ዝገደደ ተበላሸው። ካብ ግብሮምን ካብ ድርቅና መገዶምን ኣይተረፉን። |