Judges 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ህያብ ምቕራብ ምስ ወድአ ድማ፡ ነቶም ነቲ ህያብ እተሰከሙ ህዝቢ ሰደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጅ መንሻውንም ማቅረብ በጨረሰ ጊዜ፥ እጅ መንሻ የተሸከሙትን ሰዎች አሰናበታቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግብሩንም ማቅረብ በጨረሰ ጊዜ፥ ግብር የተሸከሙትን ሰዎች ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤሁድ ግብሩን ካቀረበ በኋላ፥ ግብር ተሸክመው የመጡትን ሰዎች ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሁድ ጊራ ካትያዉ እሜዳዋፐ ጉይያን፥ ጊራ ቶኪደ ቤዳ አሳቱዋ ሞይዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ehuudi giiraa kaatiyaw immeeddawaappe guyyiyaan, giiraa tookkiide beedda asatuwaa moyzzeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ehuudey giiraza kawozas immidaappe guye giiraa tookkidi bida asata moyzides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሁዴይ ጊራዛ ካዎዛስ ኢሚዳፔ ጉዬ ጊራ ቶኪዲ ቢዳ ኣሳታ ሞይዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናኦድ ጊራ ካዋስ እምዳፐ ጉየ፥ ጊራ ቶክድ ብዳ አሳ ሞይዝስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naa7odi giira kawas immidaape guye, giira tookidi bida asaa moyzis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ናዖድም ግብሩን ካቀረበ በኋላ፣ ግብር ተሸክመው የመጡት ሰዎች ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤሁድ ግብሩን ለንጉሡ ካቀረበ በኋላ ግብሩን ተሸክመው የነበሩትን ሰዎች ወደ ቤታቸው ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ግብሪ ምስ ኣቕረበ፥ ነቶም ግብሪ ፆይሮም ዝነበሩ ሰባት ኣፋነዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ እቶም ወቓዕቶምን ሳቐይቶምን ዘቖዘምዎም እግዚኣብሄር ተጣዕሰ እሞ፡ እግዚኣብሄር መሳፍንቲ ምስ እተንስኣሎም፡ ብኹሉ ዘበን እቲ መስፍን፡ እግዚኣብሄር ምስቲ መስፍን ኮይኑ ካብ ኢድ ጸላእቶም የድሕኖም ነበረ። |