Judges 3:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ምስ ጸውዑ ግና፡ እግዚኣብሄር ኤሁድ ወዲ ጌራ፡ ብንያማዊ፡ ጸጋማይ ኢድ ሰብኣይ፡ መድሓኒ ኣልዓለሎም። ደቂ እስራኤል ድማ ብእኡ ኣቢሎም ናብ ንጉስ ሞኣብ ንኤግሎን ህያብ ሰደዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኹ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ብን​ያ​ማ​ዊ​ውን የጌ​ራን ልጅ ናዖ​ድን ሁለቱ እጆቹ ቀኝ የሆ​ኑ​ለ​ትን ሰው አዳኝ አስ​ነ​ሣ​ላ​ቸው፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በእ​ርሱ እጅ ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግ​ሎም እጅ መንሻ ላኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ ናዖድን ግራኙን ሰው አዳኝ አስነሣላቸው፤ የእስራኤልም ልጆች በእርሱ እጅ ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎም ግብር ላኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን እንደገና ወደ ጌታ ጮኹ፤ ጌታም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ፥ ግራኙን፥ ኤሁድን ነጻ እንዲያወጣቸው አስነሣው። እስራኤላውያን ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳዉ ዋሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንታ አሽያ ኡራ ኪቴዳ፤ እካ ቢንያማ ዛርያፐ ጌራ ናኣ ኤሁዳ ጌተቴ፤ እ ሀድርሳ ኩሽያን ኦያ አሳ። እስራኤልያ አሳይ ኤሁዳ ሞኣበ ካትያ ኤግሎናኮ ጊራና ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaw waasseedda wode, unttuntta ashshiyaa uraa kiitteedda; ikka Biiniyaama zariyaappe Geera na'aa Ehuuda geetettee; I haddirssa kushiyan ootsiyaa asaa. Israa'eeliyaa Asay Ehuuda Moo'aabe Kaatiyaa Egiloonakko giiraana kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay GODAAKKO zaari waassida wode, istta ashshiza as kiittides; izikka Biniyaame zareppe Geera naa Ehuude geetettees; izi hadirsa kushen ooththiza asa; Isra7eele asay Ehuude Mo7aabe kawo Egiloonekko giirara kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳኮ ዛሪ ዋሲዳ ዎዴ፥ ኢስታ ኣሺዛ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኢዚካ ቢኒያሜ ዛሬፔ ጌራ ና ኤሁዴ ጌቴቴስ፤ ኢዚ ሃዲርሳ ኩሼን ኦዛ ኣሳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኤሁዴ ሞኣቤ ካዎ ኤጊሎኔኮ ጊራራ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስራኤለ አሳይ ጎዳኮ ዋስዳ ዎደ ኤንታ አሽያ፥ ብንያመ ኮቸ ግድዳ ጌራ ናኣ ናኦዳ፥ ሀድርሳ ኩሸን ኦይሳ ደንስ። እስራኤለ አሳይ ናኦዳ ሞአበ ካዋ ኤግሎናኮ ጊራራ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isra7eele asay Godaako waassida wode enta ashshiya, Biniyaame koche gidida Geera na7aa Naa7oda, haddirsa kushen ootheysa denthis. Isra7eele asay Naa7oda Moo7abe kawa Egloonako giirara kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን እንደ ገና ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ ግራኙን ናዖድን ነጻ እንዲያወጣቸው አስነሣው። እስራኤላውያን ናዖድን ግብር አስይዘው ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ከብንያም ነገድ ግራኝ የነበረውን የጌራን ልጅ ኤሁድን አዳኝ አድርጎ አስነሣቸው፤ የእስራኤል ሕዝብ ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞአብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ግና ናብ እግዚኣብሄር ደጊሞም ተማህለሉ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንናዖድ ወዲ ጌራ፥ ካብ ነገድ ብንያም ዝኾነ ኣባግራይ ሰብኣይ፥ መድሓኒ ኣተስአሎም። ደቂ እስራኤል ከዓ ብእኡ ገይሮም ናብ ዔግሎም ንጉስ ሞኣብ ግብሪ ሰደዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦምን ከምቲ እግዚኣብሄር ዝመሐለሎምን ናብ ኩሉ ዝኸድዎ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ንሕሰም ኣብኦም ነበረት እሞ፡ ብዙሕ ጸበቦም።