Judges 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ ዓሞንን ኣማሌቅን ድማ ምስኡ ኣኪቡ ከይዱ ንእስራኤል ስዒሩ ነታ ኸተማ ስየ ወሰደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሞ​ንን ልጆ​ችና አማ​ሌ​ቅን ወደ እርሱ ሰበ​ሰበ፤ ሄዶም እስ​ራ​ኤ​ልን መታ፤ ዘን​ባባ ያለ​ባ​ት​ንም ከተማ ያዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሞንን ልጆችና አማሌቅን ወደ እርሱ ሰበሰበ፤ ሄዶም እስራኤልን መታ፥ ዘንባባም ያለባትን ከተማ ያዙአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም አሞናውያንንና አማሌቃውያንን ካስተባበረ በኋላ እስራኤልን ወግቶ የዘንባባ ዛፎችበ ከተማ የሆነችውን ኢያሪኮን ያዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤግሎን አሞናቱዋነ አማሌቃቱዋ ባረኮ ሺሽ ቢደ፥ እስራኤልያ አሳ ኦለቲደ ጾኔዳ፤ ዛምባ ካታማ ጌተትያ እያርኮ ካታማ ኦይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Egilooni Amoonatuwaanne Amaaleek'atuwaa barekko shiishshi biide, Israa'eeliyaa asaa olettiide s'ooneedda; Zambbaa Katamaa geetettiyaa Iyaarkko katamaa oyk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Egilooney Amoonetanne Amaaleeqeta banara denththi ekki biidi Isra7eele asaa oli xoonides; Zamba katama geetettiza Iyarkko katamaakka oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤጊሎኔይ ኣሞኔታኔ ኣማሌቄታ ባናራ ዴን ኤኪ ቢዲ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሊ ጾኒዴስ፤ ዛምባ ካታማ ጌቴቲዛ ኢያርኮ ካታማካ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤግሎን አሞነታነ አማለቃታ ሺሽድ እስራኤለ አሳ ኦል ፆንድ፥ ዛምባ ካታማ እያርኮ ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eglooni Amoonetanne Amaaleqata shiishidi Isra7eele asa oli xoonidi, Zamba katamaa Iyaarko oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም አሞናውያንንና አማሌቃውያንን ካስተባበረ በኋላ እስራኤልን ወግቶ የዘንባባ ዛፎች ከተማ የሆነችውን ኢያሪኮን ያዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዔግሎንም ዐሞናውያንንና ዐማሌቃውያንን አስተባብሮ እስራኤልን ወጋ፤ የተምር ዛፍ የሞላባትንም የኢያሪኮን ከተማ በቊጥጥራቸው ሥር አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ ኣሞንን ኣማሌቅን ናብኡ ኣኽተቶም፤ ከይዱውን ንደቂ እስራኤል ሰዓሮም፤ ንኸተማ ተምሪውን ሓዝዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ሓዲጎምስ ንበዓል ንኣስታርቴታትን ኣገልግሉ።