Judges 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኡ መጸ፣ ንእስራኤል ከኣ መሪሑ ኪዋጋእ ወጸ። ኢዱ ድማ ኣብ ልዕሊ ኲሳን-ሪሳታይም ተዓወተት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ አደረ፤ በእስራኤልም ላይ ይፈርድ ነበር፤ ለጦርነትም ወጣ፤ እግዚአብሔርም በወንዞች መካከል ያለች የሶርያ ንጉሥ ኩሳርሳቴምን በእጁ አሳልፎ ሰጠው፤ እጁም በኩሳርሳቴም ላይ በረታች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ መጣ፥ በእስራኤልም ላይ ይፈርድ ነበር፤ ለሰልፍ ወጣ፥ እግዚአብሔርም የመስጴጦምያን ንጉሥ ኵሰርሰቴምን በእጁ አሳልፎ ሰጠው፤ እጁም በኵሰርሰቴም ላይ አሸነፈች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም መንፈስ በእርሱ ላይ ዐደረ፤ በእስራኤልም ላይ መሪ ሆነ፤ ለጦርነት በወጣ ጊዜ ጌታ የመስጴጦምያውን ንጉሥ ኩሽን ሪሽዓታይምን አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም ኩሽን-ሪሽዓታይምን ድል አደረገው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ አያናይ አ ቦላ ዎና፥ እ እስራኤልያ ቦላ ፕርድያ ዳና ግዴዳ። ኦላ ኦለታናዉ ቤዳ፤ መና ጎዳይ ማስጰጾምያ ጋድያ ካትያ ኩሻን-ርሽአታይማ አዉ አደ እሜዳ፤ ኩሻን-ርሽአታይማ ጾኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bolla wod'd'ina, I Israa'eeliyaa bolla pirddiyaa daanna gideedda. Olaa olettanaw beedda; Med'inaa Goday Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Kaatiyaa Kushaani-Rish"ataymma aw aatsiide immeedda; Kushaani-Rish"ataymma s'ooneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Ayanay iza bolla wodhdhiin izi Isra7eele dere ayssiza daanna gidides; izi olas kezida wode GODAY Masophexoomya biitta kawo Kushaan-Arishataye iza kushen aaththi immiin iza xoonides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎን ኢዚ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣይሲዛ ዳና ጊዲዴስ፤ ኢዚ ኦላስ ኬዚዳ ዎዴ ጎዳይ ማሶጴጾምያ ቢታ ካዎ ኩሻን-ኣሪሻታዬ ኢዛ ኩሼን ኣ ኢሚን ኢዛ ጾኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎን፥ እ እስራኤለ ቦላ ፕርደይሳ ግድስ። እ ኦላስ ከይዳ ዎደ ጎዳይ ማሰጰፆመ ካዋ ኩሻን-ርሻታይማ እያዉ አድ እምን ፆንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa Ayyaanay iya bolla wodhin, I Isra7eele bolla pirdeysa gidis. I olas keyida wode Goday Masephexoome kawa Kushan-Rishatayma iyaw aathidi immin xoonis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የእስራኤል መስፍን ሆኖ ወደ ጦርነትም ወጣ። እግዚአብሔር የመስጴጦምያን ንጉሥ ኵስርስቴምን አሳልፎ ስለ ሰጠው ድል አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ ዐደረ፤ በእስራኤልም ላይ መሪ ሆነ፤ ለጦርነት በወጣ ጊዜ እግዚአብሔር የመስጴጦምያውን ንጉሥ ኩሻን ፊሽዓታይምን አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም ኩሻን ሪሽዓታይምን ድል አደረገው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈስ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ነበረ፤ ኣብ ልዕሊ እስራኤልውን ይፈርድ ነበረ። ክዋጋእ ኸዓ ወፀ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንኵሰርሰቴም ንጉስ መስጴጦምያ ናብ ኢዱ ኣሕሊፉ ሃቦ። ኢዱውን ንኵሰርሰቴም ሰዓረቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ወለዶ እቲ ኹሉ ድማ ናብ ኣቦታቶም ተአከቡ ድሕሪኦም ከአ ንእግዚኣብሄር ነቲ ንሱ ንእስራኤል ዝገበሮ ግብሪ ዘይፈልጥ ካልእ ወለዶ ተንስኤ። |