Judges 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መንፈስ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኡ መጸ፣ ንእስራኤል ከኣ መሪሑ ኪዋጋእ ወጸ። ኢዱ ድማ ኣብ ልዕሊ ኲሳን-ሪሳታይም ተዓወተት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ፈስ በእ​ርሱ ላይ አደረ፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ላይ ይፈ​ርድ ነበር፤ ለጦ​ር​ነ​ትም ወጣ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በወ​ን​ዞች መካ​ከል ያለች የሶ​ርያ ንጉሥ ኩሳ​ር​ሳ​ቴ​ምን በእጁ አሳ​ልፎ ሰጠው፤ እጁም በኩ​ሳ​ር​ሳ​ቴም ላይ በረ​ታች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ መጣ፥ በእስራኤልም ላይ ይፈርድ ነበር፤ ለሰልፍ ወጣ፥ እግዚአብሔርም የመስጴጦምያን ንጉሥ ኵሰርሰቴምን በእጁ አሳልፎ ሰጠው፤ እጁም በኵሰርሰቴም ላይ አሸነፈች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም መንፈስ በእርሱ ላይ ዐደረ፤ በእስራኤልም ላይ መሪ ሆነ፤ ለጦርነት በወጣ ጊዜ ጌታ የመስጴጦምያውን ንጉሥ ኩሽን ሪሽዓታይምን አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም ኩሽን-ሪሽዓታይምን ድል አደረገው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ አያናይ አ ቦላ ዎና፥ እ እስራኤልያ ቦላ ፕርድያ ዳና ግዴዳ። ኦላ ኦለታናዉ ቤዳ፤ መና ጎዳይ ማስጰጾምያ ጋድያ ካትያ ኩሻን-ርሽአታይማ አዉ አደ እሜዳ፤ ኩሻን-ርሽአታይማ ጾኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bolla wod'd'ina, I Israa'eeliyaa bolla pirddiyaa daanna gideedda. Olaa olettanaw beedda; Med'inaa Goday Masp'p'es'oomiyaa gadiyaa Kaatiyaa Kushaani-Rish"ataymma aw aatsiide immeedda; Kushaani-Rish"ataymma s'ooneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Ayanay iza bolla wodhdhiin izi Isra7eele dere ayssiza daanna gidides; izi olas kezida wode GODAY Masophexoomya biitta kawo Kushaan-Arishataye iza kushen aaththi immiin iza xoonides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎን ኢዚ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣይሲዛ ዳና ጊዲዴስ፤ ኢዚ ኦላስ ኬዚዳ ዎዴ ጎዳይ ማሶጴጾምያ ቢታ ካዎ ኩሻን-ኣሪሻታዬ ኢዛ ኩሼን ኣ ኢሚን ኢዛ ጾኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎን፥ እ እስራኤለ ቦላ ፕርደይሳ ግድስ። እ ኦላስ ከይዳ ዎደ ጎዳይ ማሰጰፆመ ካዋ ኩሻን-ርሻታይማ እያዉ አድ እምን ፆንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa Ayyaanay iya bolla wodhin, I Isra7eele bolla pirdeysa gidis. I olas keyida wode Goday Masephexoome kawa Kushan-Rishatayma iyaw aathidi immin xoonis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የእስራኤል መስፍን ሆኖ ወደ ጦርነትም ወጣ። እግዚአብሔር የመስጴጦምያን ንጉሥ ኵስርስቴምን አሳልፎ ስለ ሰጠው ድል አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ ዐደረ፤ በእስራኤልም ላይ መሪ ሆነ፤ ለጦርነት በወጣ ጊዜ እግዚአብሔር የመስጴጦምያውን ንጉሥ ኩሻን ፊሽዓታይምን አሳልፎ ሰጠው፤ እርሱም ኩሻን ሪሽዓታይምን ድል አደረገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መንፈስ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ነበረ፤ ኣብ ልዕሊ እስራኤልውን ይፈርድ ነበረ። ክዋጋእ ኸዓ ወፀ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንኵሰርሰቴም ንጉስ መስጴጦምያ ናብ ኢዱ ኣሕሊፉ ሃቦ። ኢዱውን ንኵሰርሰቴም ሰዓረቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ወለዶ እቲ ኹሉ ድማ ናብ ኣቦታቶም ተአከቡ ድሕሪኦም ከአ ንእግዚኣብሄር ነቲ ንሱ ንእስራኤል ዝገበሮ ግብሪ ዘይፈልጥ ካልእ ወለዶ ተንስኤ።