Judges 21:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ካብ ነገዳት እስራኤል ኣብ ሚጽፓ ናብ እግዚኣብሄር ዘይደየበ መን ኣሎ፧ እንሆ ድማ፡ ድሕሪ እቲ ኣኼባ ኣብ ሰፈር ያቤሽ ኣብ ጊልዓድ ሓደ እኳ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ መሴፋ ያል​ወጣ ማን ነው?” አሉ። እነ​ሆም፥ ከኢ​ያ​ቢስ ገለ​ዓድ ወደ ሰፈሩ ወደ ጉባ​ኤው ማንም አል​ወ​ጣም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ከእስራኤል ነገድ ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ያልወጣ ማን ነው? አሉ። እነሆም፥ ከኢያቢስ ገለዓድ ወደ ሰፈሩ ወደ ጉባኤ ማንም አልወጣም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም፥ “ከእስራኤል ነገዶች ምጽጳ ላይ በጌታ ጉባኤ ፊት ሳይወጣ የቀረ ማን ነው” ሲሉ ጠየቁ፤ ታዲያ ከያቤሽ ገለዓድ አንድም ሰው ለጉባኤው ወደ ሰፈሩ አለመምጣቱን ተረዱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ኡንቱንቱ፥ “እስራኤልያ ዛራቱዋፐ ምጽጳ ካታማን መና ጎዳ ስን ይቤናዌ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ጋላኣደን ደእያ ያቤሻ ግያ ካታማፐ እት አሳይነ ሺቁዋ ይቤናዋ ኤሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka unttunttu, «Israa'eeliyaa zaratuwaappe Mis'ip'p'a kataman Med'inaa Godaa sintsa yibeennawe oonee?» yaagiide oochcheeddino. Gala'aaden de'iyaa Yaabeesha giyaa katamaappe itti asaynne shiik'uwaa yibeennawaa ereeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka isttas, «Isra7eele qommotappe Mixiphpha kataman GODAA sinth yonttay oonee?» giidi oychchida. Be7ite! Gala7aaden diza Yaabuse geetettiza katamappe issaadeyka shiiqo yonttayssa erite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢስታስ፥ «ኢስራኤሌ ቆሞታፔ ሚጺጳ ካታማን ጎዳ ሲን ዮንታይ ኦኔ?» ጊዲ ኦይቺዳ። ቤኢቴ! ጋላኣዴን ዲዛ ያቡሴ ጌቴቲዛ ካታማፔ ኢሳዴይካ ሺቆ ዮንታይሳ ኤሪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ ኤንቲ፥ “እስራኤለ ኮቻታፐ ምፅጳን ጎዳ ስን ዮናይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ጋላዳን ደእያ ያበሳ ካታማፐ እስ አስካ ቃንገ ጋናዉ ዮናይሳ በእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika enti, “Isra7eele kochatape Mixiphan Godaa sinthe yoonnay oonee?” yaagidi oychidosona. Galadan de7iya Yaabesa katamaape issi asika qangethi gathanaw yoonnaysa be7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም፣ “ከእስራኤል ነገዶች ምጽጳ ላይ በእግዚአብሔር ጉባኤ ፊት ሳይወጣ የቀረ ማን ነው” ሲሉ ጠየቁ፤ ታዲያ ከኢያቢስ ገለዓድ አንድም ሰው ለጉባኤው ወደ ሰፈሩ አለመምጣቱን ተረዱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ እንዲህ አሉ፦ “ከእስራኤል ነገዶች መካከል ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ያልመጣ አለን?” እነሆ ከያቤሽ ገለዓድ ወደ ስብሰባው ማንም አልመጣም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብ ነገዳት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር፥ ናብ ምፅጳ ዘይደየበ መን እዩ?” ኢሎም ከዓ ጠየቑ። እንሆ ኸዓ ኻብ ኢያቢስ ገለዓድ ናብ ሰፈር፥ ናብታ ጉባኤ ሓደ እኳ ዝመፀ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ነገዳት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ናብ ሚጽጳ ዘይደየበ መን እዩ፡ በሉ። እንሆ ኸአ፡ ካብ ያቤሽጊልዓድ ናብ ሰፈር፡ ናብታ ማሕበር ሓደ እኳ ኣይመጸን።