Judges 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ካብ ነገዳት እስራኤል ኣብ ሚጽፓ ናብ እግዚኣብሄር ዘይደየበ መን ኣሎ፧ እንሆ ድማ፡ ድሕሪ እቲ ኣኼባ ኣብ ሰፈር ያቤሽ ኣብ ጊልዓድ ሓደ እኳ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ከእስራኤል ነገድ ወደ እግዚአብሔር ወደ መሴፋ ያልወጣ ማን ነው?” አሉ። እነሆም፥ ከኢያቢስ ገለዓድ ወደ ሰፈሩ ወደ ጉባኤው ማንም አልወጣም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ከእስራኤል ነገድ ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ያልወጣ ማን ነው? አሉ። እነሆም፥ ከኢያቢስ ገለዓድ ወደ ሰፈሩ ወደ ጉባኤ ማንም አልወጣም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም፥ “ከእስራኤል ነገዶች ምጽጳ ላይ በጌታ ጉባኤ ፊት ሳይወጣ የቀረ ማን ነው” ሲሉ ጠየቁ፤ ታዲያ ከያቤሽ ገለዓድ አንድም ሰው ለጉባኤው ወደ ሰፈሩ አለመምጣቱን ተረዱ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ኡንቱንቱ፥ “እስራኤልያ ዛራቱዋፐ ምጽጳ ካታማን መና ጎዳ ስን ይቤናዌ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ጋላኣደን ደእያ ያቤሻ ግያ ካታማፐ እት አሳይነ ሺቁዋ ይቤናዋ ኤሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka unttunttu, «Israa'eeliyaa zaratuwaappe Mis'ip'p'a kataman Med'inaa Godaa sintsa yibeennawe oonee?» yaagiide oochcheeddino. Gala'aaden de'iyaa Yaabeesha giyaa katamaappe itti asaynne shiik'uwaa yibeennawaa ereeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka isttas, «Isra7eele qommotappe Mixiphpha kataman GODAA sinth yonttay oonee?» giidi oychchida. Be7ite! Gala7aaden diza Yaabuse geetettiza katamappe issaadeyka shiiqo yonttayssa erite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢስታስ፥ «ኢስራኤሌ ቆሞታፔ ሚጺጳ ካታማን ጎዳ ሲን ዮንታይ ኦኔ?» ጊዲ ኦይቺዳ። ቤኢቴ! ጋላኣዴን ዲዛ ያቡሴ ጌቴቲዛ ካታማፔ ኢሳዴይካ ሺቆ ዮንታይሳ ኤሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ኤንቲ፥ “እስራኤለ ኮቻታፐ ምፅጳን ጎዳ ስን ዮናይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ጋላዳን ደእያ ያበሳ ካታማፐ እስ አስካ ቃንገ ጋናዉ ዮናይሳ በእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika enti, “Isra7eele kochatape Mixiphan Godaa sinthe yoonnay oonee?” yaagidi oychidosona. Galadan de7iya Yaabesa katamaape issi asika qangethi gathanaw yoonnaysa be7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም፣ “ከእስራኤል ነገዶች ምጽጳ ላይ በእግዚአብሔር ጉባኤ ፊት ሳይወጣ የቀረ ማን ነው” ሲሉ ጠየቁ፤ ታዲያ ከኢያቢስ ገለዓድ አንድም ሰው ለጉባኤው ወደ ሰፈሩ አለመምጣቱን ተረዱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ እንዲህ አሉ፦ “ከእስራኤል ነገዶች መካከል ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ያልመጣ አለን?” እነሆ ከያቤሽ ገለዓድ ወደ ስብሰባው ማንም አልመጣም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ነገዳት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር፥ ናብ ምፅጳ ዘይደየበ መን እዩ?” ኢሎም ከዓ ጠየቑ። እንሆ ኸዓ ኻብ ኢያቢስ ገለዓድ ናብ ሰፈር፥ ናብታ ጉባኤ ሓደ እኳ ዝመፀ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ነገዳት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ናብ ሚጽጳ ዘይደየበ መን እዩ፡ በሉ። እንሆ ኸአ፡ ካብ ያቤሽጊልዓድ ናብ ሰፈር፡ ናብታ ማሕበር ሓደ እኳ ኣይመጸን። |