Judges 21:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ብንያም ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ካብቶም ዝማረኹዎም ሳዕሳዕቲ ድማ ከከም ቍጽሮም ኣንስቲ ወሰዱ። ከይዶም ድማ ናብ ርስቶም ተመሊሶም ነተን ከተማታት ኣዐሪዮም ኣብኣን ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የብንያምም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ በቍጥራቸውም መጠን ከተነጠቁት ዘፋኞች ሚስትን ወሰዱ፤ ወደ ርስታቸውም ተመልሰው ሄዱ፤ ከተሞችንም ሠርተው ተቀመጡባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የብንያምም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ በቍጥራቸውም መጠን ከተነጠቁት ዘፋኞች ሚስት ወሰዱ፤ ወደ ርስታቸውም ተመልሰው ሄዱ፥ ከተሞችንም ሠርተው ተቀመጡባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብንያማውያን እንደ ተባሉት አደረጉ፤ ልጃገረዶቹ በሚጨፍሩበትም ጊዜ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እየጠለፈ ሚስት እንድትሆነው ይዞ ሄደ፤ ከዚያም ወደ ርስታቸው ተመለሱ፤ ከተሞቻቸውንም አድሰው በዚያ ኖሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ አሳቱካ እስራኤልያ ጭማቱ ጌዳዋዳን ኦድኖ፤ ኡባይካ ሴሎን ዱርያ ማጫ ናናቱዋፐ ባረንቱ ፓይዱዋ ኬሻቱዋ ዳፊደ አፌድኖ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ላታ ጋድያ ስሚደ፥ ካታማቱዋ ዎ የግ ኬጺደ፥ ያን ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama asatuukka Israa'eeliyaa c'imatuu geeddawaadan ootseeddino; ubbaykka Seelon duriyaa mac'c'a naanatuwaappe barenttu payduwaa keeshshatuwaa dafiide afeedino. Unttunttu barenttu laata gadiyaa simmiide, katamatuwaa wotsi yeggi kees's'iide, yaan de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame qommotikka Isra7eele cimati gida mala ooththida; ubbayka Seelon yexxiza macca naytappe bantta qooda keena dafi efida. Istti bantta laata biittaa simmidi katamata woththi keexxidi heen de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ቆሞቲካ ኢስራኤሌ ጪማቲ ጊዳ ማላ ኦዳ፤ ኡባይካ ሴሎን ዬጺዛ ማጫ ናይታፔ ባንታ ቆዳ ኬና ዳፊ ኤፊዳ። ኢስቲ ባንታ ላታ ቢታ ሲሚዲ ካታማታ ዎ ኬጺዲ ሄን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ አሳይ እስራኤለ ጭማት ግዳይሳዳ ኦዶሶና። እሶይ እሶይ ሴሎን የፅያ ማጫ ናይታፐ ባዉ ማቾ ዳፍድ ኤክስ። ኤንቲ ባንታ ላታ ቢታ ስሚድ፥ ካታማታ ዛር ኬፅድ ያን ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame asay Isra7eele cimati gidaysada oothidosona. Issoy issoy Seelon yexiya macca naytape baw macho dafidi ekis. Enti banta laata biitta simmidi, katamata zaari keexidi yan de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብንያማውያን እንደ ተባሉት አደረጉ፤ ልጃገረዶቹ በሚጨፍሩበትም ጊዜ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ እየጠለፈ ሚስት እንድትሆነው ይዞ ሄደ፤ ከዚያም ወደ ርስታቸው ተመለሱ፤ ከተሞቻቸውንም አድሰው በዚያ ኖሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብንያማውያንም እንደዚሁ አደረጉ፤ በብዛታቸው ልክ እያንዳንዱ በሴሎ ከሚጨፍሩት ልጃገረዶች መካከል እየጠለፈ በሚስትነት ይዞ ሄደ፤ ወደ ግዛታቸውም ተመልሰው ከተሞቻቸውን በማደስ በዚያ ኖሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ብንያም ከዓ ኸምኡ ገበሩ። ካብተን ዝስዕስዓ ዝነበራ ዘሪፎም፥ ከምቲ ቝፅሮም ኣንስቲ ወሰዱ። ከይዶም ከዓ ናብ ርስቶም ተመለሱ። ከተማታት ሰሪሖም ድማ ኣብኣተን ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ብንያም ከአ ከምኡ ገበሩ፡ ካብተን ዚስዕስዓ ዝነበራ ዘሪፎም፡ ከምቲ ቖጽሮም ኣንስቲ ወሰዱ። ከዱ እሞ ናብ ርስቶም ተመልሱ፡ ከተማታት ሰሪሖም ድማ ኣባታተን ተቐመጡ። |