Judges 21:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦታቶም ወይ ኣሕዋቶም ኬማርሩና እንተ መጺኦም ድማ፡ ከምዚ ኽንብሎም ኢና፦ ኣብዚ ግዜ እዚ ስለ ዘይሃብኩምዎም፡ ነፍሲ ወከፍና ንሰበይቱ ኣብ ውግእ ስለ ዘይዓቀብናያ፡ ምእንታና ሞገስ ይኹኑ። በደለኛ ከም እትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻቸውና ወንድሞቻቸውም ሊጣሉአችሁ ወደ እኛ በመጡ ጊዜ፦ ስለ እኛ ማሩአቸው፥ እኛ ሚስት ለያንዳንዳቸው በሰልፍ አልወሰድንላቸውምና፥ እናንተም በደል ይሆንባችሁ ስለ ነበር አላጋባችኋቸውምና፥” እንላቸዋለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻቸውና ወንድሞቻቸውም ሊጣሉአችሁ ወደ እኛ በመጡ ጊዜ። ስለ እኛ ማሩአቸው፤ እኛ ሚስት ለያንዳንዳቸው በሰልፍ አልወሰድንላቸውምና፥ እናንተም በደል ይሆንባችሁ ስለ ነበረ አላጋባችኋቸውምና፥ እንላችኋለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቶቻቸውም ሆኑ ወንድሞቻቸው ቢቃወሙ፥ ‘በጦርነት ጊዜ ለእያንዳንዳቸው የሚሆኑ ሚስቶች ስላላገኘን ነውና እነርሱን በመርዳት ምሕረት አድርጉልን፤ እናንተም ደግሞ ልጆቻችሁን ፈቅዳችሁ ያልዳራችሁ በመሆናችሁ በደለኞች አትሆኑም’ እንላቸዋለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አዎቱ ዎይ ኡንቱንቱ እሻቱ ኑኮ ማጋናናዉ ይያ ዎደ፥ ኑን ኡንቱንታ፥ ‘ሀይ ሀያና፥ ኡንቱንታ ኑዉ እም አግተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኑን ኡንቱንታ ሁጲያን ሁጲያን ጋክያ ማጫ አሳ ኦላ ሳፐ ደምበይኮ። ህንተንቱ ዶሲደ እምቤና ድራዉ፥ ባይዛንቻ ግድክታ’ ያጋና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu aawotuu woy unttunttu ishatuu nuukko magananaw yiyaa wode, nuuni unttuntta, ‹Hay hayyanaa, unttuntta nuw immi aggite; ayaw gooppe, nuuni unttuntta huup'iyaan huup'iyaan gakkiyaa mac'c'a asaa olaa saappe demmibeykko. Hinttenttu dosiide immibeenna diraw, bayzzanchcha gidikkita› yaagana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta aawati woykko istta ishati nuukko magannanaas yiza wode nuni isttas, ‹Ha7i hayyana! Istta nuus immite; ays giikko nuni istta hu7en hu7en gakkiza maccassa ola sohoppe demmibeekko; intte dosan immontta gishshas mooranchcha gidekketa› gaana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣዋቲ ዎይኮ ኢስታ ኢሻቲ ኑኮ ማጋናናስ ዪዛ ዎዴ ኑኒ ኢስታስ፥ ‹ሃኢ ሃያና! ኢስታ ኑስ ኢሚቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኑኒ ኢስታ ሁኤን ሁኤን ጋኪዛ ማጫሳ ኦላ ሶሆፔ ዴሚቤኮ፤ ኢንቴ ዶሳን ኢሞንታ ጊሻስ ሞራንቻ ጊዴኬታ› ጋና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ አዋት ዎይኮ ኤንታ እሻት ኑኮ ማጋናናዉ ያ ዎደ ኑኒ ኤንታኮ፥ ‘ሀያና፥ ኤንታ ኑስ እምተ፤ ኑኒ ኤንታ ኦላ በሳፈ ኡንኤድ ኤክቦኮ። ህንተ ዶስድ እምቦና ግሾ ባላ ግደከታ’ ያጋና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta aawati woyko enta ishati nuuko maggannanaw yaa wode nuuni entako, ‘Hayyana, enta nuus immite; nuuni enta ola bessaafe un7ethidi ekibooko. Hinte dosidi immiboona gisho bala gideketa’ yaagana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቶቻቸውም ሆኑ ወንድሞቻቸው ቢቃወሙ፣ ‘በጦርነት ጊዜ ለእያንዳንዳቸው የሚሆኑ ሚስቶች ስላላገኘን ነውና እነርሱን በመርዳት ምሕረት አድርጉልን፤ እናንተም ደግሞ ልጆቻችሁን ፈቅዳችሁ ያልዳራችሁ በመሆናችሁ በደለኞች አትሆኑም’ እንላቸዋለን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባቶቻቸውም ሆኑ ወንድሞቻቸው ወደ እናንተ መጥተው ሊቃወሙአችሁ ቢፈልጉ ‘ሚስቶች ለማድረግ የወሰድናቸው በጦርነት አስገድደን ስላልሆነ እባካችሁ ምሕረት አድርጉልን፤ እናንተም በፈቃዳችሁ ስላልሰጣችሁን መሐላችሁን በማፍረስ በደለኞች አትሆኑም’ ብላችሁ መልስ መስጠት ትችላላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦታተን ወይ ኣሕዋተን ኣባና ኽጠርዑ እንተ መፁ ድማ ‘ኣብቲ ውግእ ንነፍሲ ወከፍ ሰበይቲ ስለ ዘይረኸብናሉ፥ በይዛኻትኩም፥ ነዘን ኣጓላትኩም ሃቡ። ንስኻትኩም ንኣኣተን ብፍታው ኣይሃብኩምዎምን እሞ በደልቲ ኣይትኾኑን ኢኹም’ ክንብሎም ኢና።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣቦታተን ወይ ኣሕዋተን ኣባና ኺጠርዑ እንተ መጹ፡ ኣብቲ ውግእ ንነፍሲ ወከፍ ሰበይቱ ኣይወሰድናሉን እሞ፡ ብለውሃት ንኣታተን ንስኻትኩም ኣይሀብኩምዎምን ንብሎም። |