Judges 21:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ ሺሎ፡ ኣብ ሰሜን ቤትኤል፡ ኣብ ምብራቓዊ ሸነኽ እቲ ኻብ ቤትኤል ናብ ሴኬም ዚድይብ ጽርግያ፡ ብሸነኽ ደቡብ ሊቦናን፡ ዓመት መጸ በዓል እግዚኣብሄር ይግበር ኣሎ፡ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “እነሆ፥ በቤ​ቴል በመ​ስዕ በኩል፥ ከቤ​ቴ​ልም ወደ ሰቂማ በሚ​ወ​ስ​ደው መን​ገድ በም​ሥ​ራቅ በኩል በሌ​ብና በዐ​ዜብ በኩል ባለ​ችው በሴሎ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዓል በየ​ዓ​መቱ አለ” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። እነሆ፥ በቤቴል በሰሜን በኩል፥ ከቤቴልም ወደ ሴኬም በሚወስደው መንገድ በምሥራቅ በኩል፥ በለቦና በደቡብ በኩል ባለችው በሴሎ የእግዚአብሔር በዓል በየዓመቱ አለ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁን እንጂ ከቤቴል በስተ ሰሜንና ከቤቴል ወደ ሴኬም በሚወስደው መንገድ በስተ ምሥራቅ እንዲሁም ከለቦና በስተ ደቡብ ባለችው በሴሎ የጌታ በዓል በየዓመቱ ይከበራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ማባራ ካለያ ጭማቱ፥ “በእተ፥ ላይን ላይን ሴሎን መና ጎዳ ቦንችያ ባላይ ማቴዳ” ያጌድኖ። ሴሎ ቤቴለፐ ሁጲሳ ባጋና፥ ላቦናፐ ገድሳ ባጋና፥ ቤቴለፐ ሰኬማ አፍያ ኦግያፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, maabaraa kaaletsiyaa c'imatuu, «Be'ite, laytsan laytsan Seelon Med'inaa Godaa bonchchiyaa baalay mateedda» yaageeddino. Seelo Beeteeleppe huup'issa baggana, Laboonappe gedissa baggana, Beeteeleppe Sekeema afiyaa ogiyaappe away doliyaa baggana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye dere kaaleththiza cimati, «Be7ite, layththan layththan Seelon GODAA bonchchiza ba7aaley matides» gida. Seeloy Beeteleppe pudeha baggara, Laboonappe dugeha baggara Beeteleppe Seekeeme giddora efiza ogeppe arshe kessa baggara dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዴሬ ካሌዛ ጪማቲ፥ «ቤኢቴ፥ ላይን ላይን ሴሎን ጎዳ ቦንቺዛ ባኣሌይ ማቲዴስ» ጊዳ። ሴሎይ ቤቴሌፔ ፑዴሃ ባጋራ፥ ላቦናፔ ዱጌሃ ባጋራ ቤቴሌፔ ሴኬሜ ጊዶራ ኤፊዛ ኦጌፔ ኣርሼ ኬሳ ባጋራ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ጭማት፥ “ሄኮ፥ ላይን ላይን ሴሎን ጎዳ ቦንችያ ባለይ ማትስ” ያግዶሶና። ሴሎይ ቤተለፐ ፑደሀ ባጋራ፥ ላቦናፐ ዱገሀ ባጋራ፥ ቤተለፐ ሴከማ ኤፍያ ኦግያፐ ዶሎሀ ባጋራ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, cimati, “Heko, laythan laythan Seelon Godaa bonchiya ba7aaley matis” yaagidosona. Seeloy Beetelepe pudeha baggara, Laboonape dugeha baggara, Beetelepe Seekema efiya ogiyape doloha baggara de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ ከቤቴል በስተ ሰሜንና ከቤቴል ወደ ሴኬም በሚወስደው መንገድ በስተ ምሥራቅ እንዲሁም ከለቦና በስተ ደቡብ ባለችው በሴሎ የእግዚአብሔር በዓል በየዓመቱ ይከበራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ “በየዓመቱ በሴሎ ለእግዚአብሔር የሚዘጋጀው በዓል እነሆ ቀርቦአል” በማለትም አሰቡ፤ ሴሎ ከቤትኤል በስተ ሰሜን፥ ከለቦና በስተ ደቡብ፥ በቤትኤልና በሴኬም መካከል ካለው መንገድ በስተ ምሥራቅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ ኣብታ ንቤቴል ብሰሜና፥ ነታ ኻብ ቤቴል ንሴኬም እተድይብ መንገዲ ብምብራቓ፥ ንለቦና እውን ብደቡባ ኣብ ዘላ ሴሎ፥ በዓል እግዚኣብሄር በብዓመቱ ይግበር እዩ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ንቤትኤል ብሰሜና፡ ነታ ኻብ ቤትኤል ንሴኬም እተደይብ መገዲ ኸአ ብምብራቕ ንለቦናውን ዘላ ሺሎ፡ እንሆ በዓል እግዚኣብሄር ኣብ ዐዐመት ይግበር ኣሎ፡ ድማ በሉ።