Judges 21:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ከኣ፡ ንብንያም ሰበይቲ ዝህብ ርጉም እዩ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች፥ “ልጁን ለብንያም የሚሰጥ ርጉም ይሁን ብለው ምለዋልና እኛ ከልጆቻችን ሚስቶችን ለእነርሱ መስጠት አንችልም” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች። ልጁን ለብንያም የሚድር ርጉም ይሁን ብለው ምለዋልና እኛ ልጆቻችንን ለእነርሱ ማጋባት አይሆንልንም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ልጁን ለብንያማዊ የሚድር ርጉም ይሁን’ ብለን እኛ እስራኤላውያን ስለ ተማማልን እንግዲህ ልጆቻችንን ልንድርላቸው አንችልም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ኑን ኑ ማጫ ናናቱዋፐ ኡንቱንቶ እማናዉ ዳንዳዮኮ፤ አያዉ ጎፐ፥ እስራኤልያ አሳይ ካሰ፥ ‘ባረ ናቶ ቢንያማ ዛርያዉ እምያ ኡራይ ሸቀቴዳዋ ግዶ’ ያጊደ ጫቀ ዎዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, nuuni nu mac'c'a naanatuwaappe unttunttoo Immanaw danddayokko; ayaw gooppe, Israa'eeliyaa Asay kase, ‹Bare naatto Biiniyaama zariyaw immiyaa uray shek'etteeddawaa gido› yaagiide c'aak'k'etsi wotseedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkonne nuni nu macca naytappe isttas immanaas dandayokko; ays giikko Isra7eele asay kase, ‹Ba nayo Biniyaame qommos immiza asi qanggettidaade gido› giidi caaqetti uttides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮኔ ኑኒ ኑ ማጫ ናይታፔ ኢስታስ ኢማናስ ዳንዳዮኮ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካሴ፥ ‹ባ ናዮ ቢኒያሜ ቆሞስ ኢሚዛ ኣሲ ቃንጌቲዳዴ ጊዶ› ጊዲ ጫቄቲ ኡቲዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ኑኒ ኑ ማጫ ናይታፐ ኤንታዉ እማናዉ ዳንዳኦኮ። እስራኤለ አሳይ ካሰ፥ ‘ባ ናአ ብንያመ ኮቻስ እምያ ኡራይ ባደትዳይሳ ግዶ’ ያግድ ጫቀትድ ኡትዶሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, nuuni nu macca naytape entaw immanaw danda7oko. Isra7eele asay kase, ‘Ba na7a Biniyaame kochaas immiya uray baadetidaysa gido’ yaagidi caaqetidi uttidosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ልጁን ለብንያማዊ የሚድር ርጉም ይሁን’ ብለን እኛ እስራኤላውያን ስለ ተማማልን እንግዲህ ልጆቻችንን ልንድርላቸው አንችልም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ ከእኛ መካከል ማንም ሰው ሴት ልጁን ለብንያማዊ ቢድር የተረገመ እንደሚሆን በመሐላ ቃል የገባን ስለ ሆነ ሴቶች ልጆቻችንን ያገቡ ዘንድ ልንፈቅድላቸው አንችልም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ኾነ ንሕና ደቂ እስራኤል ‘እቲ ንብንያም ሰበይቲ ዝህብ ርጉም ይኹን’ ኢልና ምሒልና ስለ ዝነበርና፥ ካብ ኣጓላትና ኣንስቲ ኽንህቦም ኣይንኽእልን ኢና” ድማ በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል፡ እቲ ንብንያም ሰበይቲ ዚህብ ርጉምይኹን፡ ኢሎም ምሒሎም እዮም እሞ፡ ንሕናስ ካብ ኣዋልድና ኣንስቲ ኽንህቦም ኣይንኽእልን፡ ድማ በሉ። |