Judges 21:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ሓደ ነገድ ካብ እስራኤል ምእንቲ ኸይጠፍእ፡ ንስደተኛታት ብንያም ርስቲ ኪኸውን ኣለዎ፡ በልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም፥ “ከእስራኤል አንድ ነገድ እንዳይደመሰስ ከብንያም ላመለጡት ርስት ይኑር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም። ከእስራኤል አንድ ነገድ እንዳይደመሰስ ከብንያም ላመለጡት ርስት ይኑር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤል ነገዶች አንዱ የሆነው እንዳይጠፋ አሁን በሕይወት ያሉት ብንያማውያን ወራሽ የሚሆን ዘር ሊኖራቸው ይገባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ግዶፐ ፕተት ባየና ማላ፥ ቢንያማ ዛራቱዋፐ አቴዳዋንቶ ላትያ ናናይ ደአናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa giddoppe pitetti bayenna mala, Biiniyaama zaratuwaappe atteedawaanttoo laattiyaa naanay de'anaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa giddofe issi qommoy dhoommi dhayontta mala, Biniyaame qommotappe attidaytas laattizay daanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶፌ ኢሲ ቆሞይ ሚ ዮንታ ማላ፥ ቢኒያሜ ቆሞታፔ ኣቲዳይታስ ላቲዛይ ዳናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ግዶፈ ቁሸትድ ዮና መላ ብንያመ ኮቻታፐ አትዳይሳታ ላትያ ናእ ዳናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa giddofe qushetidi dhayonna mela Biniyaame kochatape attidaysata laattiya na7i daanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእስራኤል ነገዶች አንዱ የሆነው እንዳይጠፋ አሁን በሕይወት ያሉት ብንያማውያን ወራሽ የሚሆን ዘር ሊኖራቸው ይገባል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤል ነገድ አንዱ ጠፍቶ እንዳይቀር ብንያማውያን ወራሽ ሊኖራቸው ይገባል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ እስራኤል ሓደ ነገድ ፈፂሙ ኸይጠፍእ፥ እዞም ካብ ብንያም ተሪፎም ዘለዉ፥ ሓድጊ ኸም ዝህልዎም ይኹኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ እስራኤል ሓደ ነገድ ከይድምስስሲ፡ እዞም ካብ ብንያም ድሒኖም ዘለው፡ እቲ ርስቶም ይሐዙ። |