Judges 21:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብንያም ድማ በታ ጊዜ እቲኣ ተመልሰ። ካብ ኣንስቲ ያቤሽ ኣብ ጊልዓድ ዘዕበዩወን ኣንስቲ ሃብዎም፡ ግናኸ ኣይኣኽለንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ጊዜ የብንያም ልጆች ወደ እስራኤል ልጆች ተመለሱ፤ የእስራኤልም ልጆች ከኢያቢስ ገለዓድ ሴቶች ያዳኑአቸውን ሴቶች ሰጡአቸው። በዚህም ተስማሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ጊዜ የብንያም ልጆች ተመለሱ፤ ከኢያቢስ ገለዓድም ሴቶች ያዳኑአቸውን ሴቶች አገቡአቸው። ነገር ግን የሚበቁ ሴቶች አላገኙም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ በዚህን ጊዜ ብንያማውያን ተመለሱ፤ ከመገደል የተረፉትንም የኢያቢስ ገለዓድ ሴቶች ሰጧቸው፤ ይሁን እንጂ የሴቶቹ ቊጥር ለሁሉም የሚበቃ አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ አሳቱ ስሚደ ዬድኖ። እስራኤልያ አሳይ ያቤሻ ካታማፐ ዎናን አሄዳ ዎዶሮ ናና ኡንቱንቶ እሜዳ። ሽን ዎዶሮ ናናይ አቱማ አሳ ኡባ ጋክበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama asatuu simmiide yeeddino. Israa'eeliyaa Asay Yaabeesha katamaappe wod'enaan aheedda wodoro naanaa unttunttoo immeedda. Shin wodoro naanay attuma asaa ubbaa gakkibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame qommoti simmidi yida; Isra7eele asay Yaabuse katamappe wodhontta ehida geela7ota isttas immides. Gido attiin geela7ota qooday guuth gidida gishshas attuma asaa gakkibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ቆሞቲ ሲሚዲ ዪዳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ያቡሴ ካታማፔ ዎንታ ኤሂዳ ጌላኦታ ኢስታስ ኢሚዴስ። ጊዶ ኣቲን ጌላኦታ ቆዳይ ጉ ጊዲዳ ጊሻስ ኣቱማ ኣሳ ጋኪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ አሳት ስሚድ ይዶሶና። እስራኤለ አሳይ ያበሳ ካታማፐ ዎና ኤህዳ ጌላኦ ናይታ ኤንታዉ እምዶሶና። ሽን ጌላኦታ ታይቦይ አደታ ታይቡዋራ ግንቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame asati simmidi yidosona. Isra7eele asay Yaabesa katamaape wodhonna ehida geela7o nayta entaw immidosona. Shin geela7ota tayboy addeta taybuwara ginibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በዚህን ጊዜ ብንያማውያን ተመለሱ፤ ከመገደል የተረፉትንም የኢያቢስ ገለዓድ ሴቶች ሰጧቸው፤ ይሁን እንጂ የሴቶቹ ቍጥር ለሁሉም የሚበቃ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብንያማውያንም ተመልሰው መጡ፤ ሌሎቹም እስራኤላውያን ከሞት በመትረፍ ከያቤሽ ተማርከው የመጡትን ልጃገረዶች ሰጡአቸው፤ ነገር ግን ቊጥራቸው ተመጣጣኝ ሆኖ አልተገኘም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ጊዜ እቲኣ ደቂ ብንያም ተመለሱ። ደቂ እስራኤል ከዓ ነተን ኣብ ኢያቢስ ገለዓድ ብህይወት ዝሓደግወን ኣንስቲ ሃብዎም፤ ግና ኣይኣኸላኦምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ጊዜ እቲኣ ብንያም ተመልሰ። እተን ካብ ኣንስቲ ያቤሽጊልዓድ ብህይወት ዝሐደግወን ኣንስቲ ኸአ ሀብዎም፡ ግናኸ ኣይአኸላኦምን። |