Judges 21:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብንያም ድማ በታ ጊዜ እቲኣ ተመልሰ። ካብ ኣንስቲ ያቤሽ ኣብ ጊልዓድ ዘዕበዩወን ኣንስቲ ሃብዎም፡ ግናኸ ኣይኣኽለንን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ጊዜ የብ​ን​ያም ልጆች ወደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ተመ​ለሱ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከኢ​ያ​ቢስ ገለ​ዓድ ሴቶች ያዳ​ኑ​አ​ቸ​ውን ሴቶች ሰጡ​አ​ቸው። በዚ​ህም ተስ​ማሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ጊዜ የብንያም ልጆች ተመለሱ፤ ከኢያቢስ ገለዓድም ሴቶች ያዳኑአቸውን ሴቶች አገቡአቸው። ነገር ግን የሚበቁ ሴቶች አላገኙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ በዚህን ጊዜ ብንያማውያን ተመለሱ፤ ከመገደል የተረፉትንም የኢያቢስ ገለዓድ ሴቶች ሰጧቸው፤ ይሁን እንጂ የሴቶቹ ቊጥር ለሁሉም የሚበቃ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢንያማ አሳቱ ስሚደ ዬድኖ። እስራኤልያ አሳይ ያቤሻ ካታማፐ ዎናን አሄዳ ዎዶሮ ናና ኡንቱንቶ እሜዳ። ሽን ዎዶሮ ናናይ አቱማ አሳ ኡባ ጋክበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biiniyaama asatuu simmiide yeeddino. Israa'eeliyaa Asay Yaabeesha katamaappe wod'enaan aheedda wodoro naanaa unttunttoo immeedda. Shin wodoro naanay attuma asaa ubbaa gakkibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame qommoti simmidi yida; Isra7eele asay Yaabuse katamappe wodhontta ehida geela7ota isttas immides. Gido attiin geela7ota qooday guuth gidida gishshas attuma asaa gakkibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢኒያሜ ቆሞቲ ሲሚዲ ዪዳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ያቡሴ ካታማፔ ዎንታ ኤሂዳ ጌላኦታ ኢስታስ ኢሚዴስ። ጊዶ ኣቲን ጌላኦታ ቆዳይ ጉ ጊዲዳ ጊሻስ ኣቱማ ኣሳ ጋኪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብንያመ አሳት ስሚድ ይዶሶና። እስራኤለ አሳይ ያበሳ ካታማፐ ዎና ኤህዳ ጌላኦ ናይታ ኤንታዉ እምዶሶና። ሽን ጌላኦታ ታይቦይ አደታ ታይቡዋራ ግንቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame asati simmidi yidosona. Isra7eele asay Yaabesa katamaape wodhonna ehida geela7o nayta entaw immidosona. Shin geela7ota tayboy addeta taybuwara ginibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በዚህን ጊዜ ብንያማውያን ተመለሱ፤ ከመገደል የተረፉትንም የኢያቢስ ገለዓድ ሴቶች ሰጧቸው፤ ይሁን እንጂ የሴቶቹ ቍጥር ለሁሉም የሚበቃ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብንያማውያንም ተመልሰው መጡ፤ ሌሎቹም እስራኤላውያን ከሞት በመትረፍ ከያቤሽ ተማርከው የመጡትን ልጃገረዶች ሰጡአቸው፤ ነገር ግን ቊጥራቸው ተመጣጣኝ ሆኖ አልተገኘም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ጊዜ እቲኣ ደቂ ብንያም ተመለሱ። ደቂ እስራኤል ከዓ ነተን ኣብ ኢያቢስ ገለዓድ ብህይወት ዝሓደግወን ኣንስቲ ሃብዎም፤ ግና ኣይኣኸላኦምን።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ጊዜ እቲኣ ብንያም ተመልሰ። እተን ካብ ኣንስቲ ያቤሽጊልዓድ ብህይወት ዝሐደግወን ኣንስቲ ኸአ ሀብዎም፡ ግናኸ ኣይአኸላኦምን።