Judges 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እቲ ጉባኤ ድማ ምስቶም ኣብ ከውሒ ሪሞን ዝነበሩ ደቂ ብንያም ኪዛረቡን ናብ ሰላም ኪጽውዖምን ንገሊኦም ሰደደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማኅበሩም ሁሉ በሬሞን ዐለት ወዳሉት ወደ ብንያም ልጆች መልእክተኞችን ላኩ፤ በሰላምም ጠሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማኅበሩም ሁሉ በሬሞን ዓለት ወዳሉት ወደ ብንያም ልጆች መልክተኞችን ላኩ፥ በዕርቅ ቃልም ተናገሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ጉባኤው በሙሉ በሬሞን ዐለት ወዳሉት ብንያማውያን የሰላም ጥሪ አስተላለፈ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኩመን ማባራይ ርሞና ዛላ ግያ ሳን ደእያ ቢንያማ አሳቱዋኮ ስጋ ኪቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, kumentsaa maabaray Rimoona Zaallaa giyaa saan de'iyaa Biiniyaama asatuwaakko sigaa kiitteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kumeththa maabaray Ermoone zaalla geetettizason diza Biniyaame qommotakko sigettanaas kiita yeddida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኩሜ ማባራይ ኤርሞኔ ዛላ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ቢኒያሜ ቆሞታኮ ሲጌታናስ ኪታ ዬዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኩመ ማባራይ እርሞና ዛላ ማታን ደእያ ብንያመ አሳራ ስገታናዉ ጭማ የድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, kumetha maabaray Irmoona Zaalla matan de7iya Biniyaame asaara sigetanaw cima yeddidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ጉባኤው በሙሉ በሬሞን ዐለት ወዳሉት ብንያማውያን የሰላም ጥሪ አስተላለፈ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ መላው ጉባኤ የሪሞን አለት ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ወደነበሩት ብንያማውያን መልእክት ልከው ጦርነቱ እንዲቆም ተስማሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ኣብ ጉባኤ ዝነበሩ ህዝቢ ናብቶም ኣብ ኰዅሒ ሪሞን ዝነበሩ ደቂ ብንያም ልኢኾም “ንተዓረቕ” ኢሎም ቃል ሰላም ነገርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሉ እቲ ኣኼባ ድማ ናብቶም ኣብ ከውሒ ሪሞን ዘለው ደቂ ብንያም ልኢኾም ናይ ሰላም ኣዋጅ ነገርዎም። |