Judges 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ ሓደ ሰብ ኰይኑ ተንሲኡ፡ ናብ ድንኳኑ ኣይንኸይድን ኢና፡ ናብ ቤቱ እውን ኣይንኣቱን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ሁሉ እንደ አንድ ሰው ተነሥተው እንዲህ አሉ፥ “ከእኛ ዘንድ ማንም ወደ ሀገሩ አይሄድም፤ ወደ ቤቱም አይመለስም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ሁሉ እንደ አንድ ሰው ተነሥተው አሉ። ከእኛ ዘንድ ማንም ወደ ድንኳኑ አይሄድም፥ ወደ ቤቱም አይመለስም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሕዝቡ እንደ አንድ ሰው ሆነው በመነሣት እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ ማንም ሰው ወደ ድንኳኑ አይሄድም፤ ማንኛችንም ወደ ቤታችን አንመለስም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ አሳይ ኡባይ እትፐ ደንድ ኤቂደ፥ “ኑ ግዶፐ ኦንነ ባረ ዱንካንያ ዎይ ባረ ጎልያ ጉየ ቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Asay ubbay ittippe denddi ek'k'iide, «Nu giddoppe ooninne bare dunkkaaniyaa woy bare golliyaa guyye beenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay ubbay issi wozina gididi, «Nu giddofe ooninne ba dunkaane woykko baso guye simmi booppo; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ኡባይ ኢሲ ዎዚና ጊዲዲ፥ «ኑ ጊዶፌ ኦኒኔ ባ ዱንካኔ ዎይኮ ባሶ ጉዬ ሲሚ ቦፖ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ኡባይ እስፈ ደንድድ፥ “ኑ ግዶፈ ኦንካ ባ ዱንካንያ ዎይኮ ባ ኬ ጉየ ስመና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa ubbay issife dendidi, “Nu giddofe oonika ba dunkaaniya woyko ba keethaa guye simmenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሕዝቡ እንደ አንድ ሰው ሆነው በመነሣት እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ ማንም ሰው ወደ ድንኳኑ አይሄድም፤ ማንኛችንም ወደ ቤታችን አንመለስም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም ሁሉ በአንድነት ቆመው እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ መካከል በድንኳንም ሆነ በቤት ውስጥ የሚኖር ማንኛውም ሰው ወደ ቤቱ አይመለስም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ህዝቢ ብሓደ ኾይኑ፦ “ካባና ሓደ እኳ ናብ ድንኳኑ ኣይኺድ፤ ሓደ እኳ ናብ ገዛኡ ኣይመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሉ እቲ ህዝቢ ኸአ ከም ሓደ ሰብኣይ ኮይኑ ተንሲኡ ኸምዚ በለ፡ ካባና ሓደ እኳ ናብ ድንኳኑ ኣይኺድ፡ ሓደ እኳ ናብ ቤቱ ኣይመለስ። |