Judges 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ እስራኤል ሕፍረትን ዕሽነትን ስለ ዝፈጸሙ፡ ንሰበይተይ ወሲደ ቍርጽራጽ ገበርክዋ፡ ናብ ብዘላ ምድሪ ርስቲ እስራኤል ድማ ሰደድክዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ዕቅብቴን ይዤ በመለያያዋ ቈራረጥኋት፤ በእስራኤልም ዘንድ እንደዚህ ያለ ስንፍና ስለ ሠሩ ወደ እስራኤል ርስት አውራጃ ሁሉ ሰደድሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ቁባቴን ይዤ ቈራረኋጥጥኋት በእስራኤልም ዘንድ እንደዚህ ያለ ኃጢአትና ስንፍና ስለ ተሠራ ወደ እስራኤል ርስት አገር ሁሉ ሰደድሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቁባቴንም ሬሳ ከቈራረጥሁ በኋላ እያንዳንዱን ቁራጭ፥ እያንዳንዱ የእስራኤል ርስት ወዳለበት አገር ሰደድሁ፤ ይህን ያደረግሁትም ሰዎቹ በእስራኤል ዘንድ አሠቃቂና አስነዋሪ ድርጊት ስለፈጸሙ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን እ አሃ አካደ ቃንጸሬዳዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ሀ ቱናባነ ፖኮባ እስራኤልያን ኦዳ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ላቴዳ ቢታ ኡባ እት እት ቃንጹዋ የዳዲ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani izi anhaa akkaade k'ans's'ereetseeddawaappe guyyiyaan, unttunttu ha tunabaanne pokkobaa Israa'eeliyaan ootseedda diraw, Israa'eeliyaa Asay laatteedda biittaa ubbaa itti itti k'ans's'uwaa yeddaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He izi aha tani ekkada qanxxereththidaappe guye istti hayssa tunanne pala miish Isra7eelen ooththida gishshas Isra7eele asay laattidi dizason issi issi qommos issi issi qanxxo yeddadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኢዚ ኣሃ ታኒ ኤካዳ ቃንጼሬዳፔ ጉዬ ኢስቲ ሃይሳ ቱናኔ ፓላ ሚሽ ኢስራኤሌን ኦዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ላቲዲ ዲዛሶን ኢሲ ኢሲ ቆሞስ ኢሲ ኢሲ ቃንጾ ዬዳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እ አሀ ኤካዳ ቃንፀረስ፤ ኤንቲ ሀ ኢታባነ ዬላባ እስራኤለን ኦዳ ግሾ እስራኤለ አሳይ ደእያ ቢታ ኡባ እስ እስ ቃንፆ የዳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani I aha ekada qanxerethas; enti ha iitabaanne yeellaba Isra7eelen oothida gisho Isra7eele asay de7iya biitta ubbaa issi issi qanxo yedas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቁባቴንም ሬሳ ከቈራረጥሁ በኋላ እያንዳንዱን ቍራጭ፣ እያንዳንዱ የእስራኤል ርስት ወዳለበት አገር ሰደድሁ፤ ይህን ያደረግሁትም ሰዎቹ በእስራኤል ዘንድ አሠቃቂና አስነዋሪ ድርጊት ስለ ፈጸሙ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የቁባቴን አስከሬን ወስጄ ቈራረጥሁት፤ እነርሱ ይህን የመሰለ ክፉ በደል ስለ ሠሩ የቈራረጥኋቸውን ቊርጥራጮች ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ላክሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ፥ ኣብ እስራኤል ከምዙይ ዝበለ ሓጢኣትን ነውርን ስለ ዝገበሩ፥ ነቲ ሬሳኣ ወሲደ ቘራረፅክዎ እሞ ናብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ሰደድክዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸአ፡ ኣብ እስራኤል ርኽሰትን ዕብዳንን ስለ ዝገብሩ፡ ነታ ሰብይቲ ወሰነይ ወሲደ ቖራረጽክዋ እሞ ናብ ብዘላ ምድሪ ርስቲ እስራኤል ሰደድክዋ። |