Judges 20:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብ እስራኤል ድማ ናብ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፡ ከም ኣራዊትን ንዅሎም እቶም ናብ ኢዶም ዝመጹን ንሰብ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ከተማ ሰዓርዎም። ንዅለን ከተማታት እውን ሓዊ ኣንደድወን። እንታይ ከም ዝመጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ሰዎች በብንያም ልጆች ላይ ዳግመኛ ተመለሱ፤ ሞላውን ከተማ፥ ከብቱንም፥ ያገኙትንም ሁሉ በሰይፍ ስለት አጠፉ፤ ያገኙትንም ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ሰዎች በብንያም ልጆች ላይ ዳግመኛ ተመለሱ፤ ሞላውን ከተማ ከብቱንም ያገኙትንም ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ ያገኙትንም ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም እስራኤላውያን ወደ ብንያም ምድር ተመልሰው ከተሞቻቸውን በሙሉ እንዲሁም እንስሳቱንና በዚያ ያገኙትን ሁሉ በሰይፍ መቱ፤ በመንገዳቸው ያገኙትን ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ አቴዳ ቢንያማ አሳኮ ጉየ ዛሪደ፥ አቱማ አሳነ ማጫ አሳ፥ ናናነ መህያ ኡባ ዎዲኖ፤ ደሜዳ ካታማቱዋ ኡባ ታማን ጹጌዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay atteedda Biiniyaama asaakko guyye zaariide, attuma asaanne mac'c'a asaa, naanaanne mehiyaa ubbaa wod'eeddino; demmeedda katamatuwaa ubbaa tamaan s'uuggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay attida Biniyaame asaakko guye simmidi, attumasanne maccassaa, naytanne mehe ubbaa wodhides; demmida katamata ubbaa taman xuuggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣቲዳ ቢኒያሜ ኣሳኮ ጉዬ ሲሚዲ፥ ኣቱማሳኔ ማጫሳ፥ ናይታኔ ሜሄ ኡባ ዎዴስ፤ ዴሚዳ ካታማታ ኡባ ታማን ጹጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ አትዳ ብንያመ አሳኮ ጉየ ስሚድ፥ አደነ ማጫ፥ ናይታነ መህያ ኡባ ዎዶሶና፤ ሄራን ደእያ ካታማታ ኡባ ታማን ፁግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay attida Biniyaame asaako guye simmidi, addenne macca, naytanne mehiya ubbaa wodhidosona; heeran de7iya katamata ubbaa taman xuuggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እስራኤላውያን ወደ ብንያም ምድር ተመልሰው ከተሞቻቸውን በሙሉ እንዲሁም እንስሳቱንና በዚያ ያገኙትን ሁሉ በሰይፍ መቱ፤ በመንገዳቸው ያገኙትን ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ወደ ኋላ ተመልሰው በቀሩት ብንያማውያን ላይ አደጋ በመጣል ወንዶችንም ሴቶችንም ልጆችንና እንዲሁም እንስሶችን ጭምር ያገኙትን በሙሉ ገደሉ፤ በዚያ አካባቢ ያሉትን ከተሞች ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ እስራኤል ድማ ናብቶም ዝተረፉ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፥ ንሰብን ከፍትን ንዅሉ ዝረኸብዎን፥ ብስሕለት ሰይፊ ቐተሉ። ንዝረኸብወን ኵለን ከተማታትውን ብሓዊ ኣባርዕወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብ እስራኤል ድማ ናብ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፡ ንብዘላ እታ ኸተማን ንማልን ንዝረኸብዎ ኹሉን ብስሕለት ሴፍ ቀተሉ። ንዝረኸብወን ኩለን ከተማታት ከአ ብሓዊ ኣንደድወን። |