Judges 20:47 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብኡት ግና ተመሊሶም ናብ በረኻ፡ ናብ ከውሒ ሪሞን ሃደሙ፡ ኣብ ከውሒ ሪሞን ድማ ኣርባዕተ ወርሒ ጸንሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስድ​ስ​ቱም መቶ ሰዎች ተመ​ል​ሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፤ በሬ​ሞ​ንም ዓለት አራት ወር ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስድስቱም መቶ ሰዎች ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፥ በሬሞን ዓለት አራት ወር ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ስድስት መቶ ሰዎች ወደ ሁላ ዙረው በምድረ በዳው ውስጥ ወዳለው ወደ ሬሞን ዐለት ሸሹ፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡሱፑን ጼቱ አሳቱ መላ ቢታ አደ፥ ርሞና ዛላኮ ባቃቲደ፥ ያን ኦይዱ አገና ጋምኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin usuppun s'eetu asatuu mela biittaa aad'd'iide, Rimoona Zaallaakko bak'atiide, yaan oyddu agenaa gam"eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin 600 asati bazzo kanththidi Ermoone zaallaako baqatidi heen 4 agina takkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን 600 ኣሳቲ ባዞ ካንዲ ኤርሞኔ ዛላኮ ባቃቲዲ ሄን 4 ኣጊና ታኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኡሱፑን ፄቱ አሳት ባዙዋ ካንድ፥ እርሞና ዛላኮ ባቃትድ፥ ያን ኦይዱ አጌና ጋምእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin usupun xeetu asati bazzuwa kanthidi, Irmoona Zaallako baqatidi, yan oyddu ageena gam7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ስድስት መቶ ሰዎች ጀርባቸውን አዙረው በምድረ በዳው ውስጥ ወዳለው ወደ ሬሞን ዐለት ሸሹ፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ወደ በረሓው፥ የሪሞን አለት ተብሎ ወደሚጠራው ስፍራ በመሸሽ ለማምለጥ የቻሉት ስድስት መቶ ሰዎች ብቻ ነበሩ። እነርሱም በዚያ አራት ወር ቈዩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዱሽተ ሚእቲ ሰባት ግና ንምድረ በዳ ኣቢሎም ናብ ኰዅሒ ሪሞን ሃደሙ፤ ኣብኡ ኸዓ ኣርባዕተ ወርሒ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሹድሽተ ሚእቲ ሰብኣይ ግና ንበረኻ ኣቢሎም ናብ ከውሒ ሪሞን ሀደሙ፡ ኣብ ከውሒ ሪሞን ከአ ኣርባዕተ ወርሒ ተቐመጡ።