Judges 20:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተመሊሶም ድማ ናብ በረኻ ናብ ከውሒ ሪሞን ሃደሙ። ክሳብ ጊዶም ድማ ኣበርቲዖም ሰዓቡ ክልተ ሽሕ ድማ ቀተሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ረ​ፉት ተመ​ል​ሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም በየ​መ​ን​ገዱ ላይ አም​ስት ሺህ ሰውን ለቀሙ፤ ወደ ጊድ​ዓ​ምም አሳ​ደ​ዱ​አ​ቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ሁለት ሺህ ሰዎ​ችን ገደሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም የተረፉት ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፥ ከእነርሱም በየመንገዱ ላይ አምስት ሺህ ሰው ለቀሙ፤ ወደ ጊድአምም አሳደዱአቸው፥ ከእነርሱም ሁለት ሺህ ሰዎችን ገደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብንያማውያን ወደ ሁላ ዙረው በምድረ በዳው በኩል ወደ ሬሞን ዐለት በሚሸሹበት ጊዜ፥ እስራኤላውያን በመንገድ ላይ አምስት ሺህ ሰው ገደሉባቸው፤ እስከ ጊድኦምም ድረስ ተከታትለው ሁለት ሺህ ሰዎች በተጨማሪ ገደሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱቱፐ አቴዳዋንቱ ጉየ ስሚደ፥ መላ ቢታ አደ፥ ርሞና ግያ ዛላኮ ባቃቴድኖ፤ እስራኤላቱ ኡንቱቱፐ እቼሹ ሻአ አሳቱዋ ኦግያን ዎድኖ፤ ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንታ ጊድኦማ ግያ ሳኣ ጋካናዉ የደርሲደ፥ ላኡ ሻኣ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuttuppe atteeddawanttu guyye simmiide, mela biittaa aad'd'iide, Rimoona giyaa zaallaakko bak'atteedino; Israa'eelatuu unttuttuppe ichcheshu sha"a asatuwaa ogiyaan wod'eeddino; unttunttuppe atteedawantta Giidi'ooma giyaa sa'aa gakkanaw yederssiide, laa"u sha"aa wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) isttafe attidayti guye simmidi bazzo kanththidi Ermoone geetettiza zaallaako baqatida; Isra7eeleti isttafe 5,000 asata ogen wodhida; isttafe attidayta Gidi7oome giza soho gakkanaas yedeththidi nam7u shii as hara gujji wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታፌ ኣቲዳይቲ ጉዬ ሲሚዲ ባዞ ካንዲ ኤርሞኔ ጌቴቲዛ ዛላኮ ባቃቲዳ፤ ኢስራኤሌቲ ኢስታፌ 5,000 ኣሳታ ኦጌን ዎዳ፤ ኢስታፌ ኣቲዳይታ ጊዲኦሜ ጊዛ ሶሆ ጋካናስ ዬዴዲ ናምኡ ሺ ኣስ ሃራ ጉጂ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታፈ አትዳይሳት ጉየ ስሚድ፥ ባዙዋ ካንድ፥ እርሞና ዛላኮ ባቃትዶሶና። እስራኤለት ኤንታፈ እቻሹ ሙኩሉ አሳ ኦገ ቦላ ዎዶሶና። ኤንታፈ አትዳይሳታ ግዶማ ጋካናዉ የደድ ናምኡ ሙኩሉ አሳ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entafe attidaysati guye simmidi, bazzuwa kanthidi, Irmoona zaallako baqatidosona. Isra7eeleti entafe ichashu mukulu asaa oge bolla wodhidosona. Entafe attidaysata Gidooma gakanaw yedethidi nam7u mukulu asaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብንያማውያን ጀርባቸውን አዙረው በምድረ በዳው በኩል ወደ ሬሞን ዐለት በሚሸሹበት ጊዜ፣ እስራኤላውያን በመንገድ ላይ አምስት ሺሕ ሰው ገደሉባቸው፤ እስከ ጊድአምም ድረስ ተከታትለው ሁለት ሺሕ ሰዎች በተጨማሪ ገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀሩት ወደ ኋላቸው ተመልሰው ወደ በረሓው፥ ወደ ሪሞን አለት በሸሹ ጊዜ በአውራው ጐዳና ላይ አምስት ሺህ ተገደሉ፤ እስከ ጊድዖም ድረስ ተሳደው ሁለት ሺህ ተገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተመሊሶም ድማ ንምድረ በዳ ኣቢሎም ናብ ኰዅሒ ሪሞን ሃደሙ። እስራኤላውያን ግና ኻብኣቶም ኣብ መንገድታት ሓሙሽተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ። ክሳዕ ጊድዖም ስዒቦምውን ክልተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ተመሊሶም ድማ ንበረኻ ኣቢሎም ናብ ከውሒ ሪሞን ሀደሙ። እስራኤልውያን ግና ኣብ መገድታት ሓሙሽተ ሽሕ ሰብኣይ ቀረሙ። ሳዕ ጊድዖም ስዒቦምውን ክልተ ሽሕ ሰብኣይ ቀተሉ።