Judges 20:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብ እስራኤል ናብ ውግእ ምስ ተመልሱ ድማ፡ ብንያም ንኣስታት ሰላሳ ሰብ እስራኤል ክስዕሮምን ክቐትሎምን ጀመረ። ከመይሲ፡ ብሓቂ ከምቲ ኣብ ቀዳማይ ውግእ ኣብ ቅድሜና ተሳዒሮም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አር​በ​ኞች ከሰ​ልፉ ተመ​ለሱ፤ ብን​ያ​ማ​ው​ያ​ንም እንደ ቀድ​ሞው ሰልፍ በፊ​ታ​ችን ተመ​ት​ተ​ዋል እያሉ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎች ሠላሳ የሚ​ያ​ህሉ ሰዎ​ችን መም​ታ​ትና መግ​ደል ጀመሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ሰዎች ከሰልፉ አፈገፈጉ፤ ብንያማውያንም። እንደ ቀድሞው ሰልፍ በፊታችን ተመትተዋል እያሉ ከእስራኤል ሰዎች ሠላሳ የሚያህሉ ሰዎች መምታትና መግደል ጀመሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያንም ወዲያውኑ እንዲያፈገፍጉ ነበር። ብንያማውያንን ማጥቃት እንደ ጀመሩ፥ ሠላሳ እስራኤላውያንን ስለ ገደሉ፥ “እንደ መጀመሪያው የጦርነት ጊዜ እያሸነፍናቸው ነው” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦላ ደምባን ደእያ እስራኤልያ አሳቱ ባቃትያሳፐ ጉየ ስሚደ፥ ኡንቱንታ ኦሌድኖ። ቢንያማ አሳቱ እስራኤልያ አሳፐ ሀታሙ ግድያ አሳቱዋ ዎደ፥ “ካሰዋዳን ሀእካ ኑን ኡንቱንታ ጾኔዶ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) olaa dembbaan de'iyaa Israa'eeliyaa asatuu bak'atiyaasaappe guyye simmiide, unttuntta oleeddino. Biiniyaama asatuu Israa'eeliyaa asaappe hattamu gidiyaa asatuwaa wod'iide, «Kasewaadan ha"ikka nuuni unttuntta s'ooneeddo» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ola demban diza Isra7eele asay baqatizasoppe guye simmidi istta olida. Biniyaame asati Isra7eele asaappe 30 gidiza asata wodhidi, «Kaseyssaththo ha7ikka nuni istta xoonidos» giidi ceeqettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦላ ዴምባን ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባቃቲዛሶፔ ጉዬ ሲሚዲ ኢስታ ኦሊዳ። ቢኒያሜ ኣሳቲ ኢስራኤሌ ኣሳፔ 30 ጊዲዛ ኣሳታ ዎዲ፥ «ካሴይሳ ሃኢካ ኑኒ ኢስታ ጾኒዶስ» ጊዲ ጬቄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦላ ደንባን ደእያ እስራኤለ አሳይ ባቃተይሳ አግድ፥ ጉየ ስሚድ፥ ኤንታ ኦልዶሶና። ብንያመ አሳይ እስራኤለ አሳፐ ሀስታሙ ግድያ አሳ ዎድ፥ “ካሰይሳዳ ሀእካ ኑ ኤንታ ፆንዳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ola denban de7iya Isra7eele asay baqateysa aggidi, guye simmidi, enta olidosona. Biniyaame asay Isra7eele asaape hastamu gidiya asaa wodhidi, “Kaseysada ha77ika nu enta xoonida” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያንም ይህን ሲያዩ ወዲያውኑ እንዲያፈገፍጉ ተስማሙ። ብንያማውያንን ማጥቃት እንደ ጀመሩ፣ ሠላሳ እስራኤላውያንን ስለ ገደሉ፣ “እንደ መጀመሪያው የጦርነት ጊዜ እያሸነፍናቸው ነው” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምልክቱም መሠረት በጦር ሜዳ የነበሩት እስራኤላውያን የመልሶ ማጥቃት እርምጃ ይወስዳሉ፤ እስከ አሁን ብንያማውያን ሠላሳ እስራኤላውያንን በመግደላቸው “ከዚህ በፊት እንዳደረግነው አሁንም ፈጀናቸው!” እያሉ ይደነፉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ትኪ ምስ ረአዩ ኽዋግኡ ገፆም መለሱ። ደቂ ብንያም ከዓ “ብርግፅ ከምቲ ቐዳማይ ውግእ ተስዒሮም እዮም” በሉ እሞ ኽወቕዕዎምን ክቐትልዎምን ጀመሩ። ካብ ደቂ እስራኤል ከዓ ሰላሳ ዝኾኑ ሰባት ሞቱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሰብ እስራኤል ድማ በቲ ውግእ ገጾም መለሱ፡ ብንያም ከአ፡ ብርግጽ ከምቲ ቀድማይ ውግእ ኣብ ቅድሜና ተሳዔሮም፡ በሉ እሞ፡ ካብ ሰብ እስራኤል ሰላሳ ዚኾኑ ሰባት ኪወቕዑን ኪቕትሉን ጀመሩ።